23Mar2026 Read more በፍትህ ስርአቱ ውስጥ ለሚያገለግሉ የሶሻል ወርክ ባለሞያዎች የሚውል የስልጠና ማኑዋል የመጀመሪያ ረቂቅ ላይ ውይይት ተደረገ በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የተባባሩት መንግስታት የህዝብ ፈንድ(UNFPA) የጋራ ትብብር በፍትህ ስርአት ውስጥ የሚገለግሉ የሶሻል ወርክ ባለሞያዎችን እውቀት እና ከህሎት በተሻለ ለመገንባት እየተዘጋጀ የሚገኘው የስልጠና ማኑዋል ረቂቅ ላይ የውይይት እና ግብአት ማሰባሰቢያ መድረክ በቀን 12/7/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡
16Mar2026 Read more የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አለም አቀፉን የሴቶች ቀን አከበሩ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የዘንድሮ ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን ማርች 8 በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ115ኛ ጊዜ GIVE TO GAIN በሚል መሪ ቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ50ኛ ጊዜ "የሴቶች ድምጽ ለዕኩልነት እና ለበለጸገች ኢትዮጵያ "በሚል መሪ ቃል መጋቢት 4 ቀን 2018 ዓ.ም በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት መሰብሰቢያ አዳራሽ ተከብሯል፡፡
11Mar2026 Read more የዙምባቡዌ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት እና ልዑክ ቡድናቸው ይፋዊ የስራ ጉብኝት ተጠናቀቀ የዙምባቡዌ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት የተከበሩ ሉክ ማላባ እና ልኡካን ቡድናቸው ይፋዊ የስራ ጉብኝት በቀን 1/7/2018 ዓ.ም ተጠናቋል፡፡
11Mar2026 Read more Zimbabwean Chief Justice, Ethiopian Supreme Court President Agree to Advance Mutual Interests in Legal Domain A memorandum of understanding (MoU) aimed at fostering collaboration and facilitating knowledge sharing between the judicial systems of the two nations was signed between Ethiopian Federal Supreme Court President Tewodros Mihret and Zimbabwean Chief Justice Luke Malaba today.
10Mar2026 Read more የዙምባብዌ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ሉክ ማላባ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ጉብኝት አደረጉ፡፡ የዚምባብዌ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ሚስተር ሉክ ማላባ እና ልኡካን ቡድናቸው በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት በቀን 30/06/2018 ዓ.ም ጉብኝት አድርገዋል።