ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የዳኝነት ሥርዓት የውጭ አማካሪ ምክር ቤት መመሪያ ቁጥር 16/2015 ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የዳኝነት ሥርዓት የውጭ አማካሪ ምክር ቤት መመሪያ ቁጥር 16/2015 Wednesday, April 12, 2023 2664 ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፍርድ ቤቱን አስተዳደር ሊያግዝ የሚችል የዳኝነት ሥርዓት የዉጭ አማካሪ ምክር ቤት እንዲያደራጅ በፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 አንቀጽ 53 ንዑስ አንቀጽ 1 ሥር ሥልጣን የተሰጠው በመሆኑ እና ለዚህም ዝርዝር የሕግ ድንጋጌ ማዉጣት አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣ በአዋጁ አንቀጽ 53 ንዑስ አንቀጽ 4 እና አንቀጽ 55(2) ሥር በተሰጠው ስልጣን መሰረት “የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ሥነ-ሥርዓት መመሪያ ቁጥር 17/2015” አውጥቷል፡፡ Read more
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርደ ቤት የሰበር ሥነ-ሥርዓት መመሪያ ቁጥር 17/2015 የፌዴራል ጠቅላይ ፍርደ ቤት የሰበር ሥነ-ሥርዓት መመሪያ ቁጥር 17/2015 Wednesday, April 12, 2023 8241 በፌደራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 አንቀጽ 27 ንዑስ አንቀጽ 1 እና አንቀጽ 28 ንዑስ አንቀጽ 1 ሥር በተደነገገው መሰረት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ወደ ሰበር ችሎት የሚቀርቡ ጉዳዮችን ክርክር አመራር ሥርዓት በተመለከተ መመሪያ የማውጣት ስልጣን የተሰጠው መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚህ መሠረት በአዋጁ አንቀጽ 55 ንዑስ አንቀጽ 2 መሰረት ያወጣውን “የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ሥነ-ሥርዓት መመሪያ ቁጥር 17/2015” ይዘት ይመልከቱ፡፡ Read more
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰ/መ/ቁጥር 220042 የቀረበን አቤቱታ የፌዴራል የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ ቁጥር1183/2013 አንቀጽ43 እና 44 መሰረት በማድረግ ያሳለፈው ውሳኔ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰ/መ/ቁጥር 220042 የቀረበን አቤቱታ የፌዴራል የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ ቁጥር1183/2013 አንቀጽ43 እና 44 መሰረት በማድረግ ያሳለፈው ውሳኔ Thursday, March 16, 2023 2524 የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰ/መ/ቁጥር 220042 የቀረበን አቤቱታ የፌዴራል የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ ቁጥር1183/2013 አንቀጽ43 እና 44 መሰረት በማድረግ ያሳለፈው ውሳኔ Read more
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰ/መ/ቁጥር 205075 ጥር 24 ቀን 2015 ዓ.ም ከገጠር የእርሻ መሬት ሽያጭ ውል ጋር በተያያዘ በቀረበ የሰበር አቤቱታ ላይ ያሳለፈው የፍርድ ውሣኔ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰ/መ/ቁጥር 205075 ጥር 24 ቀን 2015 ዓ.ም ከገጠር የእርሻ መሬት ሽያጭ ውል ጋር በተያያዘ በቀረበ የሰበር አቤቱታ ላይ ያሳለፈው የፍርድ ውሣኔ Wednesday, March 1, 2023 3530 የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰ/መ/ቁጥር 205075 ጥር 24 ቀን 2015 ዓ.ም ከገጠር የእርሻ መሬት ሽያጭ ውል ጋር በተያያዘ በቀረበ የሰበር አቤቱታ ላይ ያሳለፈው የፍርድ ውሣኔ Read more
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ሥነ-ሥርዓት መመሪያ ቁጥር……../2015 (ረቂቅ) የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ሥነ-ሥርዓት መመሪያ ቁጥር……../2015 (ረቂቅ) Thursday, February 23, 2023 2640 የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ሥነ-ሥርዓት መመሪያ ቁጥር……../2015 (ረቂቅ) Read more