የፌዴራል ጠቅላይ ፍርደ ቤት የሰበር ሥነ-ሥርዓት መመሪያ ቁጥር 17/2015

10659

በፌደራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 አንቀጽ 27 ንዑስ አንቀጽ 1 እና አንቀጽ 28 ንዑስ አንቀጽ 1 ሥር በተደነገገው መሰረት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ወደ ሰበር ችሎት የሚቀርቡ ጉዳዮችን ክርክር አመራር ሥርዓት በተመለከተ መመሪያ የማውጣት ስልጣን የተሰጠው መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚህ መሠረት በአዋጁ አንቀጽ 55 ንዑስ አንቀጽ 2 መሰረት ያወጣውን “የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሰበር ሥነ-ሥርዓት መመሪያ ቁጥር 17/2015” ይዘት ይመልከቱ፡፡

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰ/መ/ቁጥር 220042 የቀረበን አቤቱታ የፌዴራል የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ ቁጥር1183/2013 አንቀጽ43 እና 44 መሰረት በማድረግ ያሳለፈው ውሳኔ

3402

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰ/መ/ቁጥር 220042 የቀረበን አቤቱታ የፌዴራል የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ ቁጥር1183/2013 አንቀጽ43 እና 44 መሰረት በማድረግ ያሳለፈው ውሳኔ

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰ/መ/ቁጥር 205075 ጥር 24 ቀን 2015 ዓ.ም ከገጠር የእርሻ መሬት ሽያጭ ውል ጋር በተያያዘ በቀረበ የሰበር አቤቱታ ላይ ያሳለፈው የፍርድ ውሣኔ

5110

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰ/መ/ቁጥር 205075  ጥር 24 ቀን 2015 ዓ.ም ከገጠር የእርሻ መሬት ሽያጭ ውል ጋር በተያያዘ በቀረበ የሰበር አቤቱታ ላይ ያሳለፈው የፍርድ ውሣኔ

123456