Login
Federal Supreme Court of Ethiopia
Search
  • Home
  • About Us
    • President Message
    • President
      • Current President
      • Former President
    • Vice President
      • Current Vice President
      • Former Vice Presidents
    • History and Traditions
    • Judges
      • Former Judges
    • Vision Mission and Mandate
    • Judicial Administration Council
  • Court Services
    • Registry Services
      • Court Forms and Fees
    • Daily Court Trial Schedule
    • Case Tracker
    • Requesting Court Documents
      • Disposed Cases
    • Court Annexed Mediation
    • Interpretation Services
    • Legal Support
      • Child Justice Project Office
      • Public Defenders Office
  • Going to Court
    • Visiting the Court
      • What Can I see and Do?
    • Courtroom Etiquette
      • Courtroom Rules
    • Criminal: Information for the Accused Person
    • Civil Disputes: Information for Parties
    • Representing Yourself
    • Information for Witness
    • Information for Lawyers
    • FAQ
  • Digital Law Library
    • Annual Reports
    • State of the Judiciary
    • Monthly Judges Seminar
    • Federal Laws
    • Archives
    • Publications
      • Journal
      • Federal Cassation Decision Series
      • Newsletter
    • Judgments
      • Cassation Decisions
      • Supreme Court Decisions
  • News Media
    • Announcements
    • Interactives
      • Photos
      • Video
    • Services for Media
      • Press Releases
      • Press Conference
      • Media Advisories
      • Speeches
  • Contacts
    • Federal Supreme Court
    • Federal High Court
    • Federal First Instance Court
    • Contact and Feedback
  • Tender
  • Judgement Execution Directorate
    • About Judgement Execution Directorate
    • Auction
  • Vacancy
  • Child Justice Project
Friday, December 31, 2021
/ Categories: CASSATION, Judgement, Cassation

መ/ር ሲራጅ መሀመድ እና የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ሰ/መ/ቁ፡-200948

ጉዳዩ ከውል ውጭ ኃላፊነትን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ነዉ፡፡የአሁኑ ተጠሪ ከሳሽ በመሆን የአሁኑን አመልካች ጨምሮ ሌሎች 4 ሰዎች ላይ ባቀረበው ክስ ንብረትነቱ ከተከሳሾች የአንዳቸው ወይም የሁሉም የሆነ የሠ/ቁ.1-06754 አ.አ የሆነ ተሽከርካሪ በ25/04/2006ዓ.ም በኮልፈ ቀራንዮ ክ/ከተማ ወረዳ 4 አለም ባንክ አከባቢ ተጠሪ የመድን ሽፋን የሰጠውን የሰ/ቁ.4-01850ኢ.ት የሆነውን ተሽከርካሪ በመግጨት ጉዳት አድርሷል፡፡ተጠሪ ከደንበኛው ጋር ባለው ውል ስምምነት ለደረሰው ጉዳት ብር 19,250.00 ለደንበኛው ከፍሏል፣ስለሆነም ተከሳሾች ገንዘቡን እንዲተኩ በማለት ዳኝነት ጠይቋል፡፡አመልካች በበኩሉ አደጋ አድራሹን ተሽከርካሪ በ2005 ዓ.ም ለአቶ ጉግሳ ይልማ በመሸጥ መኪናውን ያስረከብኩት ስለሆነ ደረሰ ስለተባለው ጉዳትም የማውቀው ነገር የለም፣በእኔ ላይ የቀረበው ክስ አለአግባብ ነው በማለት መልስ ሰጥቷል፡፡ሌሎች ተከሳሾች መልስ አላቀረቡም ቀርበውም አልተከራከሩም ተብሎ የታለፈ መሆኑን መዝገቡ ያሣያል፡፡…………………..

Previous Article ሕዳሴ ቴሌኮም አ/ማ እና እነ አቶ ገዛኸኝ ለማ የሰ/መ/ቁ፡200929
Next Article አቶ ሙሉጌታ ኃ/ማርያም እና አቶ ነጋሽ ያደቴ አባይነህ ነጋሽ ሰ.መ.ቁ.200968
Print
12645

Documents to download

  • 200948(.pdf, 768.11 KB) - 1135 download(s)

Categories

  • 2011 Expand/Collapse
  • 2012 Expand/Collapse
  • 2013 Expand/Collapse
    Contacts
  • TEL : +251-11-1-55-34-00 /
  •          +251-11-1-11-04-32
  • Fax : +251 111-550278 /
  •          +251 111-565583
  • Email : fscpublicrelation@gmail.com
  • Address: 6 Killo , Addis Ababa, Ethiopia
Quick Links
  • About Us
  • E-Filing 
  • Calendar
  • Press Release
  • Case Tracker
  • FAQ
    Connect With Us
  • Privacy Policy
  • |
  • Site Map
Copyright © The Federal Supreme Court of Ethiopia- All rights reserved
Powered By Bsquare IT Solutions