Login
Federal Supreme Court of Ethiopia
Search
  • Home
  • About Us
    • President Message
    • President
      • Current President
      • Former President
    • Vice President
      • Current Vice President
      • Former Vice Presidents
    • History and Traditions
    • Judges
      • Former Judges
    • Vision Mission and Mandate
    • Judicial Administration Council
  • Court Services
    • Registry Services
      • Court Forms and Fees
    • Daily Court Trial Schedule
    • Case Tracker
    • Requesting Court Documents
      • Disposed Cases
    • Court Annexed Mediation
    • Interpretation Services
    • Legal Support
      • Child Justice Project Office
      • Public Defenders Office
  • Going to Court
    • Visiting the Court
      • What Can I see and Do?
    • Courtroom Etiquette
      • Courtroom Rules
    • Criminal: Information for the Accused Person
    • Civil Disputes: Information for Parties
    • Representing Yourself
    • Information for Witness
    • Information for Lawyers
    • FAQ
  • Digital Law Library
    • Annual Reports
    • State of the Judiciary
    • Monthly Judges Seminar
    • Federal Laws
    • Archives
    • Publications
      • Journal
      • Federal Cassation Decision Series
      • Newsletter
    • Judgments
      • Cassation Decisions
      • Supreme Court Decisions
  • News Media
    • Announcements
    • Interactives
      • Photos
      • Video
    • Services for Media
      • Press Releases
      • Press Conference
      • Media Advisories
      • Speeches
    • NEWS
  • Contacts
    • Federal Supreme Court
    • Federal High Court
    • Federal First Instance Court
    • Contact and Feedback
  • Tender
  • Judgement Execution Directorate
    • About Judgement Execution Directorate
    • Auction
  • Vacancy
  • Child Justice Project
Tuesday, February 22, 2022
/ Categories: CASSATION, Judgement, 2013, Cassation

ቤአኤካ ጠቅላላ ንግድ ስራ ኃ/የተ/የግ/ማህበር እነ ገልገሎ ቀጀላ የሰ/መ/ቁ፡-206765

ጉዳዩ የሰራተኛ ጥቅማ ጥቅም ክፍያ የሚመለከት ነዉ፡፡ክርክሩ የተጀመረው በአማራ ክልል በሰሜን ወሎ ዞን ሃብሩ ወረዳ ፍ/ቤት ሲሆን የአሁኑ ተጠሪዎች ከሳሽ በመሆን የአሁኑ አመልካች ተከሳሽ በመሆን የተከራከሩበት ነዉ፡፡ተጠሪዎች ባቀረቡት ክስ አመልካች ከአዋሽ- ኮምቦልቻ- ሃራ ገበያ ድረስ በሚያከናውነው የባቡር መንገድ ስራ ጊራና ሳይት ላይ ተቀጥረን ሲንሰራ የቆየን ሲሆን ያልተከፈለን የትርፍ ሰዓት፣ የሳምንት እረፍት፣ የህዝብ በዓላት ቀን ክፍያ እና የአልጋ አበል እንዲከፈለን ይወሰንልን የሚል ሲሆን አመልካች በበኩሉ የክፍያ ጥያቄ በይርጋ ይታገዳል፣ተጠሪዎች እነዚህ ክፍያዎች የሚገባቸው መሆኑን በማስረጃ አላረጋገጡም፣ትርፍ ሰዓት ስራ እንዲሰሩ አሰሪው ግልፅ ትዕዛዝ አልሰጠም፣የትርፍ ሰዓት መስራታቸዉ አልተመዘገበም፣ 9ኛው ተጠሪ የድርጅቱ ሰራተኛ አይደለም፣ የአልጋ አበል ለመክፈል አመልካች የገባው የውል ግዴታ የለም፣ለመክፈል አይገደድም በማለት ክሱ ውድቅ እንዲደረግ መከራከሩን መዝገቡ ያሣያል እንደሚከተልው ቀርቧል…………….

Previous Article ሴኪዩሪኮር ኢትዮጵያ ኃ/የተ/የግል ማሕበር እና እነ አቶ አበራ ተሾመ የሰ/መ/ቁ. 206511
Next Article እነ አቶ ግርማ ገብራይ እና ወ/ሮ ወሰኔ ገብራይ የሰ/መ/ቁ፡-207081
Print
14446

Documents to download

  • 206765(.pdf, 842.41 KB) - 1123 download(s)

Categories

  • 2011 Expand/Collapse
  • 2012 Expand/Collapse
  • 2013 Expand/Collapse
    Contacts
  • TEL : +251-11-1-55-34-00 /
  •          +251-11-1-11-04-32
  • Fax : +251 111-550278 /
  •          +251 111-565583
  • Email : fscpublicrelation@gmail.com
  • Address: 6 Killo , Addis Ababa, Ethiopia
Quick Links
  • About Us
  • E-Filing 
  • Calendar
  • Press Release
  • Case Tracker
  • FAQ
    Connect With Us
  • Privacy Policy
  • |
  • Site Map
Copyright © The Federal Supreme Court of Ethiopia- All rights reserved
Powered By Bsquare IT Solutions