Login
Federal Supreme Court of Ethiopia
Search
  • Home
  • About Us
    • President Message
    • President
      • Current President
      • Former President
    • Vice President
      • Current Vice President
      • Former Vice Presidents
    • History and Traditions
    • Judges
      • Former Judges
    • Vision Mission and Mandate
    • Judicial Administration Council
  • Court Services
    • Registry Services
      • Court Forms and Fees
    • Daily Court Trial Schedule
    • Case Tracker
    • Requesting Court Documents
      • Disposed Cases
    • Court Annexed Mediation
    • Interpretation Services
    • Legal Support
      • Child Justice Project Office
      • Public Defenders Office
  • Going to Court
    • Visiting the Court
      • What Can I see and Do?
    • Courtroom Etiquette
      • Courtroom Rules
    • Criminal: Information for the Accused Person
    • Civil Disputes: Information for Parties
    • Representing Yourself
    • Information for Witness
    • Information for Lawyers
    • FAQ
  • Digital Law Library
    • Annual Reports
    • State of the Judiciary
    • Monthly Judges Seminar
    • Federal Laws
    • Archives
    • Publications
      • Journal
      • Federal Cassation Decision Series
      • Newsletter
    • Judgments
      • Cassation Decisions
      • Supreme Court Decisions
  • News Media
    • Announcements
    • Interactives
      • Photos
      • Video
    • Services for Media
      • Press Releases
      • Press Conference
      • Media Advisories
      • Speeches
  • Contacts
    • Federal Supreme Court
    • Federal High Court
    • Federal First Instance Court
    • Contact and Feedback
  • Tender
  • Judgement Execution Directorate
    • About Judgement Execution Directorate
    • Auction
  • Vacancy
  • Child Justice Project
Tuesday, February 22, 2022
/ Categories: CASSATION, Judgement, 2013, Cassation

አቶ ጌታቸው ሀይሉ እና የኢትዮጵያ የባህር ትራንፖርትና ሎጅስትክስ አገልግሎት ድርጅት የሰ/መ/ቁ፤-206283

ጉዳዩ የዲስፕሊን ዉሳኔ በመቃወም የቀረበ ክስ የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት የአሁኑ አመልካች ከሳሽ በመሆን የአሁኑ ተጠሪ ላይ ባቀረበው ክስ ነዉ፡፡የክሱ ይዘት ባጭሩ በተጠሪ ድርጅት ውስጥ ከታህሳስ 26 ቀን 2008 ዓ.ም ጀምሮ በከባድ መኪና ሹፌር የስራ መደብ ተቀጥሬ በማገልገል ላይ ሳለሁ ነሐሴ 6 ቀን 2010 ዓ.ም ከጅቡቲ ወደ ኢትዮጵያ እያሽከረከርኩ እያለ በጅቡቲ ውስጥ አርታ(ዊያ) በተባለ ቦታ የመልከዓ ምድሩ አቀማመጥ አስቸጋሪ ቁልቁለትና መታጠፊያ በሆነበት ቦታ ሌላ መኪና ደርቦ የእኔን መስመር ይዞ በመምጣቱ አደጋውን ለመከላከል በድንገት ፍሬን ሲያዝ አደጋ ያጋጠመ ሲሆን አደጋው ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት የደረሰ ስለመሆኑ ከጅቡቲ ሪፐብሊክ የመንገድ ደህንነት የሰጠው የምርመራ ሪፖርት የሚያረጋግጥ ቢሆንም የተጠሪ ድርጅት የዲስፕሊን ኮሚቴ ከባለሙያ ሪፖርት ውጭ እና አመልካች ሃሳብ ባልሰጠሁበት ሁኔታ በንብረት ላይ የደረሰው አደጋ ግምት ዋጋ ብር 2,820,778.92 መሆኑን የዚህን ግምት ዋጋ 3% ሂሳብ ከአመልካች ደመወዙ በየወሩ 1/3ኛ እየተቀነሰ እንዲከፍል ውሳኔ አስተላልፎ ከሀምሌ ወር 2011 ዓ.ም ጀምሮ እየተቆረጠ ይገኛል፣ በመሆኑም በተጠሪ ንብረት ላይ የደረሰው ጉዳት በመድን ፖሊሲው ሽፋን መሰረት ንብረቱ ተጠግኖ እያለ ያለአግባብ የአደጋ ተጠያቂና ጥፋተኛ በማድረግ የተወሰነብኝ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ እንዲነሳልኝ እና የአደጋው ግምት 3% እንዲከፍል የተወሰነብኝ ከህግ ውጭ ነው ተብሎ የተቆረጠውም እንዲመለስልኝ በማለት ዳኝነት ጠይቆ ተጠሪ በበኩሉ የፖሊስ ማስረጃ አመልካች አደጋውን ማስቀረት ወይም መቀነስ በሚችልበት ሁኔታ አደጋው የተከሰተ በመሆኑ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ነዉ በማለት ያቀረበው ክርክር ተቀባይነት እንደሌለዉ፣አመልካች ለዲስፕሊን ክስ የጽሁፍ መልስ፣ ከፖሊስ ሪፖርት ጋር እንዲሁም ከህብረት ስምምነት ድንጋጌ ጋር በማጣራት የፈፀመው ጥፋት ከስራ የሚያሰናብተው ቢሆንም ያለፈ መልካም አገልግሎት ግምት ውስጥ በማስገባት አመልካች ላይ የተወሰደው አስተዳደራዊ የቅጣት እርምጃ ተገቢ እና ህጋዊ በመሆኑ ሊነሳ አይገባም በማለት ተከራክረዋል፡፡…………

Previous Article እና አቶ ሰይድ እንድሪስ እና እና የሸዋ ሮቢት ከተማ አስተዳደር አገልግሎት ጽ/ቤት የሰ/መ/ቁ፡-205889
Next Article ሴኪዩሪኮር ኢትዮጵያ ኃ/የተ/የግል ማሕበር እና እነ አቶ አበራ ተሾመ የሰ/መ/ቁ. 206511
Print
8633

Documents to download

  • 206283(.pdf, 1.09 MB) - 760 download(s)

Categories

  • 2011 Expand/Collapse
  • 2012 Expand/Collapse
  • 2013 Expand/Collapse
    Contacts
  • TEL : +251-11-1-55-34-00 /
  •          +251-11-1-11-04-32
  • Fax : +251 111-550278 /
  •          +251 111-565583
  • Email : fscpublicrelation@gmail.com
  • Address: 6 Killo , Addis Ababa, Ethiopia
Quick Links
  • About Us
  • E-Filing 
  • Calendar
  • Press Release
  • Case Tracker
  • FAQ
    Connect With Us
  • Privacy Policy
  • |
  • Site Map
Copyright © The Federal Supreme Court of Ethiopia- All rights reserved
Powered By Bsquare IT Solutions