Login
Federal Supreme Court of Ethiopia
Search
  • Home
  • About Us
    • President Message
    • President
      • Current President
      • Former President
    • Vice President
      • Current Vice President
      • Former Vice Presidents
    • History and Traditions
    • Judges
      • Former Judges
    • Vision Mission and Mandate
    • Judicial Administration Council
  • Court Services
    • Registry Services
      • Court Forms and Fees
    • Daily Court Trial Schedule
    • Case Tracker
    • Requesting Court Documents
      • Disposed Cases
    • Court Annexed Mediation
    • Interpretation Services
    • Legal Support
      • Child Justice Project Office
      • Public Defenders Office
  • Going to Court
    • Visiting the Court
      • What Can I see and Do?
    • Courtroom Etiquette
      • Courtroom Rules
    • Criminal: Information for the Accused Person
    • Civil Disputes: Information for Parties
    • Representing Yourself
    • Information for Witness
    • Information for Lawyers
    • FAQ
  • Digital Law Library
    • Annual Reports
    • State of the Judiciary
    • Monthly Judges Seminar
    • Federal Laws
    • Archives
    • Publications
      • Journal
      • Federal Cassation Decision Series
      • Newsletter
    • Judgments
      • Cassation Decisions
      • Supreme Court Decisions
  • News Media
    • Announcements
    • Interactives
      • Photos
      • Video
    • Services for Media
      • Press Releases
      • Press Conference
      • Media Advisories
      • Speeches
    • NEWS
  • Contacts
    • Federal Supreme Court
    • Federal High Court
    • Federal First Instance Court
    • Contact and Feedback
  • Tender
  • Judgement Execution Directorate
    • About Judgement Execution Directorate
    • Auction
  • Vacancy
  • Child Justice Project
Wednesday, February 3, 2021
/ Categories: CASSATION, Judgement, 2013, Cassation

እነ አቶ ሳሙኤል ገዛኸኝ፣ አቶ መኩሪያ ታረቀኝ እና አቶ ፍሰሃ እርቅይሁን የሰ-መ-ቁ-191141

እነ አቶ ሳሙኤል ገዛኸኝ፣ አቶ መኩሪያ ታረቀኝ እና አቶ ፍሰሃ እርቅይሁን የሰ-መ-ቁ-191141

ጉዳዩ የእቁብ ገንዘብ ክፍያ የሚመለከት ነዉ፡፡ክርክሩ የተጀመረው በጋምቤላ ክልል ማጀንግ ብሄረሰብ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ሲሆን የአሁኑ አመልካች ከሳሽ በመሆን  ተጠሪዎች ላይ ያቀረበው ክስ በ1ኛ ተጠሪ ሰብሳቢነት እና በ2ኛ ተጠሪ ፀኃፊነት በየሳምንቱ የሚጣል እና የሚወጣ የጥምር የሚባል የእቁብ ማህበር በ2007 ዓ.ም መተዳደሪያ ደንብ እና መዝገብ ያለው የአንድ እጣ ብር 3000 ሲሆን እኔም በድርሻዬ የአንድ እጣና ግማሽ ማለትም ብር 4500 በየሳምንቱ እየጣልኩኝ በወቅቱ በደረሰብኝ ድንገተኛ የግድያ ሙከራ ወንጀል ጉዳት ደርሶብኝ መናገርና መንቀሳቀስ ሳልችል ለተከታታይ አራት ዓመት ቆይቼ ሊደርሰኝ የሚገባኝን ብር 166,500 ተጠሪዎች ከሰበሰቡ በኋላ ያልሰጡኝ በመሆኑ ከህጋዊ ወለድ ጋር በአንድነት እንዲከፍሉኝ እንዲወሰን የሚል ሲሆን ተጠሪዎች በበኩላቸዉ አመልካች ሲከፍል የነበረው የአንድ ዕጣ መሆኑንና በደረሰበት አደጋ ምክንያት መናገር እና መፃፍ ባለመቻሉ የሚከፍለውን ሙሉ የአንድ ዕጣ በቀን 26/08/2007 ዓ.ም ያለ ዕጣ ዋስ በማስጠራት ዋስ አቶ ደረጀ ማዘንጊያ አማካይነት ብር 111,000 ተቀብሎ በዋሱ አማካይነት ሙሉ ዕቁቡን ገንዘብ በመክፈል ካጠናቀቀ በኋላ እስከ 2011 ዓ.ም ድረስ የዕቁቡ ማህበር አባል ሆኖ እያለ ያለአግባብ ለመበልፀግ ሲል ያቀረበው ክስ በመሆኑ ክሱ ውድቅ እንዲደረግልን በማለት ተከራክረዋል፡፡………..

Previous Article እነ አቶ አየናዉ አላምረዉ ወ-ሮ መሰረት ሉሉ የሰ-መ-ቁ 183394
Next Article አቶ ብርሃኑ ታደሰ እና የልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ቤቶች አስተዳደር ፅ-ቤት የሠ-መ-ቁጥር 190440
Print
18286

Documents to download

  • እነ አቶ ሳሙኤል ገዛኸኝ፣ አቶ መኩሪያ ታረቀኝ እና አቶ ፍሰሃ እርቅይሁን የሰ-መ-ቁ-191141(.pdf, 503.44 KB) - 1776 download(s)

Categories

  • 2011 Expand/Collapse
  • 2012 Expand/Collapse
  • 2013 Expand/Collapse
    Contacts
  • TEL : +251-11-1-55-34-00 /
  •          +251-11-1-11-04-32
  • Fax : +251 111-550278 /
  •          +251 111-565583
  • Email : fscpublicrelation@gmail.com
  • Address: 6 Killo , Addis Ababa, Ethiopia
Quick Links
  • About Us
  • E-Filing 
  • Calendar
  • Press Release
  • Case Tracker
  • FAQ
    Connect With Us
  • Privacy Policy
  • |
  • Site Map
Copyright © The Federal Supreme Court of Ethiopia- All rights reserved
Powered By Bsquare IT Solutions