ወ/ሮ ገነት ቶላ እና እነ አቶ ብርሃኑ ቶላ ሰ/መ/ቁ 214108
መዝገቡ ለችሎት የቀረው 2ኛ ተጠሪ ወ/ሮ ኤልሳቤት አንበርብር ህዳር 27 ቀን 2014 ዓ.ም በተፃፈ አቤቱታ በዚህ ሰበር ችሎት በክርከር ላይ የምንገኘው በጋራዥ ቤቱ ላይ ሆኖ እያለ በመኖሪያ ቤት ላይ ጨምሮ እግድ የተሰጠበት በመሆኑ ከመኖሪያ ቤቱ ላይ እግድ እንዲነሳልት ስትል አመልክታለች፡፡ የአሁን አመልካቾችም መልስ እንዲሰጡበት ተደርጎ ታህሳስ 6 ቀን 2014 ዓ.ም በተፃፈ መልስ የአፈፃፀም እግድ የተሰጠው በሚያከራክረን ንብረት ላይ በመሆኑ እግዱ ሊነሳ አይገባም ብለዋል በዚሁ መሰረት ተከታዩ ትእዛዝ ተሰጥቷል፡፡……………
16466
Documents to download
-
214108(.pdf, 561.57 KB) - 1181 download(s)