Login
Federal Supreme Court of Ethiopia
Search
  • Home
  • About Us
    • President Message
    • President
      • Current President
      • Former President
    • Vice President
      • Current Vice President
      • Former Vice Presidents
    • History and Traditions
    • Judges
      • Former Judges
    • Vision Mission and Mandate
    • Judicial Administration Council
  • Court Services
    • Registry Services
      • Court Forms and Fees
    • Daily Court Trial Schedule
    • Case Tracker
    • Requesting Court Documents
      • Disposed Cases
    • Court Annexed Mediation
    • Interpretation Services
    • Legal Support
      • Child Justice Project Office
      • Public Defenders Office
  • Going to Court
    • Visiting the Court
      • What Can I see and Do?
    • Courtroom Etiquette
      • Courtroom Rules
    • Criminal: Information for the Accused Person
    • Civil Disputes: Information for Parties
    • Representing Yourself
    • Information for Witness
    • Information for Lawyers
    • FAQ
  • Digital Law Library
    • Annual Reports
    • State of the Judiciary
    • Monthly Judges Seminar
    • Federal Laws
    • Archives
    • Publications
      • Journal
      • Federal Cassation Decision Series
      • Newsletter
    • Judgments
      • Cassation Decisions
      • Supreme Court Decisions
  • News Media
    • Announcements
    • Interactives
      • Photos
      • Video
    • Services for Media
      • Press Releases
      • Press Conference
      • Media Advisories
      • Speeches
  • Contacts
    • Federal Supreme Court
    • Federal High Court
    • Federal First Instance Court
    • Contact and Feedback
  • Tender
  • Judgement Execution Directorate
    • About Judgement Execution Directorate
    • Auction
  • Vacancy
  • Child Justice Project
Friday, December 31, 2021
/ Categories: CASSATION, Judgement, Cassation

የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 አስ/ፅ/ቤት እና አቶ ሰለሞን ወዳጆ የሰ/መ/ቁ 208603

የሰበር አቤቱታው የቀረበው የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር 261471 ግንቦት 17ቀን 2013 ዓ/ም የአመልካቾችን ይግባኝ አቤቱታ ከመረመረ በኋላ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 337 መሰረት መሰረዙ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ነው ተብሎ እንዲታረምላቸው አመልካቾች በመጠየቃቸው ነው፡፡ ጉዳዩ የመፋለም ክርክርን የሚመለከት ሆኖ ክርክሩ በተጀመረበት የፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት 1ኛ አመልካች 1ኛ ተከሣሽ፣ ወ/ሮ አሰገደች ዝናቡ 2ኛ ተከሣሽ፣ 2ኛ እና 3ኛ አመልካቾች ጣልቃ ገቦች ተጠሪ ደግሞ ከሣሽ በመሆን ተከራክረዋል፡፡

ተጠሪ ጥቅምት 28 ቀን 2011 ዓ/ም በተፃፈ የተሻሻለ ክሱ በመምህርነት ሲያገለግል ከነበረበት ወለጋ ሲመልስ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 የቤት ቁጥር 889 የሆነና በደብተር ቁጥር 5/25444 የተመዘገበውን ቤቱን  የያዘበትን 1ኛ አመልካች ቤቱን እንዲያስረክበው ሲጠይቀው ፈቃደኛ ባለመሆኑ አቤቱታውን ለጠቅላይ ዐ/ሕጉ አቅርቦ አንደኛ አመልካች ሰኔ 12ቀን 1982ዓ/ም በተፃፈ ለጠቅላይ ዐ/ሕግ በሰጠው መልሱ ቤቱን ለተጠሪ ለማስረከብ ከ50 በላይ ጠያቂዎች በመኖራቸው እንዲሁም ሁለተኛ ተከሣሽ በቤቱ ከ14 ቤተሰቦች በላይ የሚያስዳድሩበት መሆኑን በመግለፅ በቅደም ተከተል እንደሚያስተናግደው ከገለፀ በኋላ እስካሁን ድረስ ቤቱን ያልመለሰለት መሆኑን በመዘርዘር ምንም መብት ሣይኖራቸው የያዙበትን ቤት ለቀው እንዲያስረክቡት የተሰበሰበው ኪራይና ክሱ ከቀረበበት ጊዜጀምሮ 2ኛ ተከሣሽ ኪራይ እንዲከፍሉት እንዲወሰንባቸው ጠይቋል፡፡……………….

Previous Article የአቶ ተመስገን ተሻገር እና አቶ ሞላ ታረቀኝ ሰ/መ/ቁ፡-207003
Next Article አቶ አንዱዓለም ፈረደ እና እነ አለም ረዳ ወልዱ የሰ/መ/ቁ፡-208809
Print
11599

Documents to download

  • 208603(.pdf, 737.29 KB) - 890 download(s)

Categories

  • 2011 Expand/Collapse
  • 2012 Expand/Collapse
  • 2013 Expand/Collapse
    Contacts
  • TEL : +251-11-1-55-34-00 /
  •          +251-11-1-11-04-32
  • Fax : +251 111-550278 /
  •          +251 111-565583
  • Email : fscpublicrelation@gmail.com
  • Address: 6 Killo , Addis Ababa, Ethiopia
Quick Links
  • About Us
  • E-Filing 
  • Calendar
  • Press Release
  • Case Tracker
  • FAQ
    Connect With Us
  • Privacy Policy
  • |
  • Site Map
Copyright © The Federal Supreme Court of Ethiopia- All rights reserved
Powered By Bsquare IT Solutions