Login
Federal Supreme Court of Ethiopia
Search
  • Home
  • About Us
    • President Message
    • President
      • Current President
      • Former President
    • Vice President
      • Current Vice President
      • Former Vice Presidents
    • History and Traditions
    • Judges
      • Former Judges
    • Vision Mission and Mandate
    • Judicial Administration Council
  • Court Services
    • Registry Services
      • Court Forms and Fees
    • Daily Court Trial Schedule
    • Case Tracker
    • Requesting Court Documents
      • Disposed Cases
    • Court Annexed Mediation
    • Interpretation Services
    • Legal Support
      • Child Justice Project Office
      • Public Defenders Office
  • Going to Court
    • Visiting the Court
      • What Can I see and Do?
    • Courtroom Etiquette
      • Courtroom Rules
    • Criminal: Information for the Accused Person
    • Civil Disputes: Information for Parties
    • Representing Yourself
    • Information for Witness
    • Information for Lawyers
    • FAQ
  • Digital Law Library
    • Annual Reports
    • State of the Judiciary
    • Monthly Judges Seminar
    • Federal Laws
    • Archives
    • Publications
      • Journal
      • Federal Cassation Decision Series
      • Newsletter
    • Judgments
      • Cassation Decisions
      • Supreme Court Decisions
  • News Media
    • Announcements
    • Interactives
      • Photos
      • Video
    • Services for Media
      • Press Releases
      • Press Conference
      • Media Advisories
      • Speeches
    • NEWS
  • Contacts
    • Federal Supreme Court
    • Federal High Court
    • Federal First Instance Court
    • Contact and Feedback
  • Tender
  • Judgement Execution Directorate
    • About Judgement Execution Directorate
    • Auction
  • Vacancy
  • Child Justice Project
Wednesday, February 3, 2021
/ Categories: CASSATION, Judgement, 2013, Cassation

የእነ አምሳሉ አበራ እና አሻግሬ አበራ የሰ-መ-ቁ195361

.   የእነ አምሳሉ አበራ  እና አሻግሬ አበራ የሰ-መ-ቁ195361 ጉዳዩ የገጠር መሬት ዉርስ ይመለከታል፡፡ክርክሩ የተጀመረው በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በእስቴ ወረዳ ፍ/ቤት ሲሆን የአሁኑ አመልካች ከሳሽ በመሆን በአሁኑ ተጠሪ ላይ ያቀረበው ክስ ሲሆን ይዘቱም በፍ/ቤቱ በመ/ቁ 0482874 በቀን 06/10/2010 ዓ/ም የሟች አያቶቼ አቶ አበረ ፋንቴ እና እማሆይ ፀሓይ ካሳ ወራሽነት አረጋግጨ እያለ ተጠሪም የልጅ ልጆች ሁነን እያለ የሟች መሬቶችን ብቻውን ከ2009 ዓ.ም ጀምሮ በመያዝ አላካፍልም ስላለኝ የሟች አያቶቼን የይዞታ መሬት ድርሻዬን እንዲካፈለኝ ውሳኔ ይሰጥልኝ በማለት ዳኝነት የጠየቀ ሲሆን ተጠሪ የሰጠው መልስ ባጭሩ አመልካች የአያታችን መሬት መጠየቅ የሚችለው ወላጆቹ ሙተው ከሆነ ነው፤አባቱ እያለ ተተኪ ወራሽ ሊሆን ስለማይገባ እና የቤተሰብ አባል ያልሆነና በውርስ ላይም ያልጠየቀ እንዲሁም ሟች አቶ አበረ ፈንቴ የሞተዉ በ1995 ዓ.ም ስለሆነ አመልካች መብት የጠየቀዉ በ2010 ዓ.ም ስለሆነ ይህ ጊዜ ሲቆጠር 15 ዓመት በመሆኑ በፍ/ብ/ህ/ቁ 1000(1) መሰረት በ3 ዓመት ይርጋ መብቱ ቀሪ ሆኗል በማለት የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ያቀረበ ሲሆን በአማራጭ አመልካች የቤተሰብ አባል አይደለም ከአያታቸው ጋር አላደገም በማለት ክሱ ዉድቅ እንዲደረግ መከራከሩን መዝገቡ ያሳያል፡፡……

Previous Article እነ ሻለቃ ሰብሪ ቶፊቅ መሐመድ እና ሌ/ኮ/ል አለሙ ጌትነት አባተ የሰ-መ-ቁ 183941
Next Article እነ አቶ ሳሙኤል ገዛኸኝ፣ አቶ መኩሪያ ታረቀኝ እና አቶ ፍሰሃ እርቅይሁን የሰ-መ-ቁ-191141
Print
16941

Documents to download

  • የእነ አምሳሉ አበራ እና አሻግሬ አበራ የሰ-መ-ቁ195361(.pdf, 528.62 KB) - 2155 download(s)

Categories

  • 2011 Expand/Collapse
  • 2012 Expand/Collapse
  • 2013 Expand/Collapse
    Contacts
  • TEL : +251-11-1-55-34-00 /
  •          +251-11-1-11-04-32
  • Fax : +251 111-550278 /
  •          +251 111-565583
  • Email : fscpublicrelation@gmail.com
  • Address: 6 Killo , Addis Ababa, Ethiopia
Quick Links
  • About Us
  • E-Filing 
  • Calendar
  • Press Release
  • Case Tracker
  • FAQ
    Connect With Us
  • Privacy Policy
  • |
  • Site Map
Copyright © The Federal Supreme Court of Ethiopia- All rights reserved
Powered By Bsquare IT Solutions