/ Categories: CASSATION, 2013, Cassation

ቄስ አፅብሃ ወልደ ማርያም ከ እነ አቶ ሽሻይ ገ/ዋህድ የሰ/መ/ቁጥር 188480

ክርክሩ የገጠር የእርሻ መሬትን የሚመለከት ሲሆን ጉዳዩ በተጀመረበት የትግራይ ክልል የላይኛው ማይጨው ወረዳ ፍ/ቤት አመልካች ከሳሽ፤ ከ1ኛ እስከ 3ኛ ስማቸው የተጠቀሱት ተጠሪዎች እንደየቅደም ተከተላቸው 1ኛ፣ 2ኛና 3ኛ ተከሳሾች እንዲሁም 4ኛ ተጠሪ ጣልቃ ገብ በመሆን ተከራክረዋል፡፡.......

Print
14230