/ Categories: CALENDARS, Judgement, Cassation

አቶ ሙሉጌታ ሲሳይ እና አቶ ጌትነት አለማየሁ የሰ/መ/ቁ 193443

የሰበር አቤቱታው የቀረበው አመልካች በቀን 28/11/2012 ዓ.ም በተጻፈ አቤቱታ የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በመ/ቁ 83577 በቀን 09/11/2011 ዓ.ም እንዲሁም የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት በመ/ቁ 243422 በቀን 01/07/2012 ዓ.ም የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆኑ ይታረምልኝ በማለት ስለጠየቁ ነው። ክርክሩ በስር ፍርድ ቤት ሲጀመር የአሁን አመልካች ተከሳሽ ተጠሪዎች ደግሞ ከሳሾች ነበሩ………………….

Previous Article እነ አቶ መርጋ ከበደ፣ አቶ አበራ ከበደ እና ጠ/ዮሴፍ አመንቴ የሰ-መ-ቁ-189155
Next Article እነ ወ/ሮ የጌራወቅ አንጋጋው እና የካ /ክ/ከ ወረዳ ዐ6 አሰተዳደር የሰ/ መ/ቁ 195656
Print
13688

Documents to download

  • 193443(.pdf, 717.1 KB) - 1055 download(s)