Thursday, May 29, 2025 / Categories: CASSATION, Cassation አቶ ተሾመ ጅንጋ እና ወ/ሮ አስቴር ቡጃ የሰ/መ/ቁጥር---244423 ተጠሪ ያቀረቡት ክስ ይዘት በአጭሩ: - የስር 1ኛ ተከሳሽና ተጠሪ ባልና ሚስት ሲሆኑ ክርክር ያስነሳዉንና አዋሳኞቹ በክሱ የተገለጸዉን በላዩ ላይ የቀርቀሀ ክዳን ቤት፤ እንሰት፤ ቀርከሀ፣ የዉጭ ጥድ፣ ባህር ዛፍ ያለበትን ይዞታ ተጠሪን ሳያሳዉቅና ደብቆ መጋቢት 09 ቀን 2006 ዓ.ም በተጻፈ ዉልበኮንትራት ለአመልካች ሰጥቷል፡፡ ስለሆነም ተጠሪ የጋራ ይዞታዋን ፍቃዷን ባልሰጠችበትና በተንኮል የኮንትራት ዉል የተደረገበት ስለሆነ በፍ/ብ/ሕ/ቁ 658 እና 1808 መሰረት ዉሉ ፈርሶ የመሬት ይዞታዉ እንዲመለስላቸዉ እንዲወሰን ጠይቀዋል፡፡መልካም ንባብ…… Print 1598 Documents to download 244423(.pdf, 852.43 KB) - 233 download(s)