/ Categories: CASSATION, 2013, Cassation

አቶ አማረ አምባዬ እና እነ ወ/ሮ ነጃት ሰይድ የሰ/መ/ቁ. 211408

የክርክሩን አመጣጥ ከስር ፍርድ ቤት የመዝገብ ግልባጭ እንደተረዳነው አመልካች በስር ፍርድ ቤት ከሳሽ ሲሆኑ ተጠሪዎች ተከሳሾች ነበሩ፡፡ አመልካች ያቀረቡት ክስ በአዲስ አበባ ከተማ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 06 የቤት ቁጥር 438 የሆነ ቤትና ቦታ ያለኝ ሲሆን 1ኛ ተጠሪ አጎራባች ይዞታ ያላቸው በመሆኑ ተገቢውን ርቅት ጠብቀው ሕንጻቸውን መገንባት ሲገባቸው ከግድግዳዬ ጋር አጣብቀው የሠሩ በመሆኑ ቤቱ በመፍረሱ ግንቦት 13 ቀን 2011 ዓ/ም በተደረገ ውል የደረሰውን ጉዳት ሙሉ በሙሉ እተካለሁ በማለት ሥምምነት ያደረጉ ቢሆንም የበለጠ ጉዳት አድርሰው ውሉ ከሚሸፍነው በላይ ተጨማሪ ጉዳት ደርሷል የሚል ነው መልከም ንባብ……..፡፡

Print
12203

Documents to download

  • 211408(.pdf, 1.05 MB) - 1144 download(s)