/ Categories: CASSATION, 2013, Cassation

አቶ ገዛሄኝ ጉታ እና አቶ ማርቆስ ባልቻ የሰ/መ/ቁጥር 214389

ለዚህ የሰበር መዝገብ ክርክር መነሻ የሆነው ጉዳይ የቀረበው አመልካች መስከረም 15 ቀን 2014 ዓ/ም በተፃፈ አቤቱታ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመ/ቁጥር 376464 ሰኔ 21 ቀን 2013 ዓ/ም በዋለው ችሎት የሰጠው ትእዛዝ፣ የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመ/ቁጥር 343284 ሚያዝያ 19 ቀን 2013 ዓ/ም በዋለው ችሎት የሰጠው ትእዛዝ፣ የምዕራብ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት በመ/ቁጥር 34778 መጋቢት 3 ቀን 2013 ዓ/ም በዋለው ችሎት የሰጠው ትእዛዝ እና የደንዲ ወረዳ ፍ/ቤት በመ/ቁጥር 65240 የካቲት 8 ቀን 2013 ዓ/ም በዋለው ችሎት የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆኑ በሰበር ታይቶ እንዲታረምልኝ በማለት ቅሬታውን በማቅረቡ ነው፡፡ ቅሬታውም አቤት የተባለበትን ውሣኔ፣ አመልካች የሚቃወምባቸውን ምክንያቶች የሚዘረዝርና በሰበር ሰሚው ችሎት በኩል ሊታይልኝ ይገባል የሚለውን ዳኝነት የሚጠይቅ ሲሆን፣ የውርስ ንብረት በፍ/ቤት በውርስ አጣር ሳይጣራ እና ክፍፍል ሳናደርግበት ተከፋፍላችኋል ተብሎ የተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆኑ ይታረምልኝ የሚል ነው፡፡መልካም ንባብ……. 

Print
10144

Documents to download

  • 214389 (.pdf, 1.04 MB) - 814 download(s)