/ Categories: CASSATION, Judgement, Cassation

እነ ሲሳይ ጥላሁን እና ወሰኔ ጥላሁን የሰ/መ/ቁ 217272

መዝገቡ ከቀነ ቀጠሮ በፊት ሊቀርብ የቻለው አመለካች 01/04/2014 ዓ.ም በተፃፈ ቃለ መሃላ አቤቱታ ስላቀረቡ ነው፡፡  ለዚህ ችሎት 28/03/ቀን 2014 ዓ/ም በተፃፈ አቤቱታ ፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመ/ቁ 193860 በ 23/02 ቀን 2014 የተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት መሆኑን ገልፆ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ/ን/ በማለት ባቀረቡት ማመልከቻ መነሻነት ነው፡፡ በዚህ መሰረት መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ትእዛዝ ተሰጥቷል፡፡…………….

Previous Article አቶ ናሆም ተወልደ እና እነ ወ/ሮ ንግስቲ ገዛኽኝ የሰ/መ/ቁ 217149
Next Article የሟች ወ/ሮ ዋጋዬ ወ/ማርያም እና ወ/ሮ የሺሐረግ ከበደ የሰበር መ.ቁ 217691
Print
14707

Documents to download