Monday, January 3, 2022 / Categories: CASSATION, Judgement, Cassation እነ ሲሳይ ጥላሁን እና ወሰኔ ጥላሁን የሰ/መ/ቁ 217272 መዝገቡ ከቀነ ቀጠሮ በፊት ሊቀርብ የቻለው አመለካች 01/04/2014 ዓ.ም በተፃፈ ቃለ መሃላ አቤቱታ ስላቀረቡ ነው፡፡ ለዚህ ችሎት 28/03/ቀን 2014 ዓ/ም በተፃፈ አቤቱታ ፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመ/ቁ 193860 በ 23/02 ቀን 2014 የተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈፀመበት መሆኑን ገልፆ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ/ን/ በማለት ባቀረቡት ማመልከቻ መነሻነት ነው፡፡ በዚህ መሰረት መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩ ትእዛዝ ተሰጥቷል፡፡……………. Previous Article አቶ ናሆም ተወልደ እና እነ ወ/ሮ ንግስቲ ገዛኽኝ የሰ/መ/ቁ 217149 Next Article የሟች ወ/ሮ ዋጋዬ ወ/ማርያም እና ወ/ሮ የሺሐረግ ከበደ የሰበር መ.ቁ 217691 Print 14707 Documents to download የሰመቁ 217272(.pdf, 790.3 KB) - 1156 download(s)