/ Categories: CASSATION, 2013, Cassation

እነ አቶ በሀይሉ ንጉሴ እና እነ ወ/ሮ ሞሲት መኮንን የሰ/መ/ቁ 217975

አመልካቾች ባቀረቡት ክስ በሟች አባታችን አቶ ንጉስ መኮንን ተተክተን ከሟች አያታችን እማሆይ ፈንቴ ሃይሉ በውርስ የሚተላለፍ በተለያየ ቦታ የሚገኝ በጠቅላላው 7.5 ጥማድ መሬት ውስጥ ተጠሪዎች የሟች አባታችንን ድርሻ 2.5 ጥማድ መሬት ጭምር በራሳቸው ስም አዙረው በመያዝ የከለከሉንና ሊያካፍሉን ፈቃደኛ ያልሆኑ በመሆናቸው ድርሻችንን እንዲያካፍሉን ይወሰንልን በማለት የመሬቱን አዋሳኝ ጠቅሰው ዳኝነት ጠይቀዋል፡፡መልካም ንባብ……..

Print
10847

Documents to download

  • 217975(.pdf, 817.26 KB) - 1017 download(s)