Friday, July 15, 2022 / Categories: CASSATION, 2013, Cassation እነ አቶ አበበ እንሰተነ እና አቶ ኃይሉ ቦሬሳ የሰ.መ.ቁ 216299 የጉዳዩ አመጣጥ አመልካቾች በስር የፌ/መ/ደ/ፍ/ቤት ባቀረቡት የክስ አቤቱታ በፍ/ቤቱ በመ.ቁ 105883 በ29/6/08ዓ.ም በዋለው ችሎት በፍርድ ቤቱ ጸድቆ የነበረ የውርስ አጣሪ ሪፖርት በፍ/ብ/ህ/ቁ 998 መሰረት እንዲሰረዝላቸው ዳኝነት ጠይቀዋል፡፡መልካም ንባብ……. Print 11105 Documents to download 216299(.pdf, 821.63 KB) - 1239 download(s)