Friday, July 22, 2022 / Categories: CASSATION, 2013, Cassation እነ ወ/ሮ አርሴማ ኤልያ እና …….የሰ.መ.ቁ.215383 የጉዳዩ አመጣጥ ሲታይ አመልካቾች በሥር ፍ/ቤት ባቀረቡት አቤቱታ 1ኛ አመልካች እና 2ኛ አመልካች ባልና ሚስት ሲሆኑ፣ 1ኛ አመልካች ከ2ኛ አመልካች የማትወለደውን ህጻን ልጃቸውን ህጋዊ ባለቤታቸው ለሆነው ለ2ኛ አመልካች በጉዲፈቻ ለመስጠት ያደረጉትን ስምምነት እንዲጸድቅላቸዉ ዳኝነት ጠይቋል፡፡መልካም ንባብ……. Print 13370 Documents to download 215383(.pdf, 1.02 MB) - 1182 download(s)