/ Categories: CASSATION, 2013, Cassation

እነ ወ/ሮ አርሴማ ኤልያ እና …….የሰ.መ.ቁ.215383

የጉዳዩ አመጣጥ ሲታይ አመልካቾች በሥር ፍ/ቤት ባቀረቡት አቤቱታ 1ኛ አመልካች እና 2ኛ አመልካች ባልና ሚስት ሲሆኑ፣ 1ኛ አመልካች ከ2ኛ አመልካች የማትወለደውን ህጻን ልጃቸውን ህጋዊ ባለቤታቸው ለሆነው ለ2ኛ አመልካች በጉዲፈቻ ለመስጠት ያደረጉትን ስምምነት እንዲጸድቅላቸዉ ዳኝነት ጠይቋል፡፡መልካም ንባብ…….

Print
13370

Documents to download

  • 215383(.pdf, 1.02 MB) - 1182 download(s)