/ Categories: CASSATION, Judgement, 2013, Cassation

ወ/ሮ መሠረት ኃይሉ እና ወ/ሮ ቢቂልቱ በየነ የሰ/መ/ቁ. 201128

 ጉዳዩ የፍርድ አፈፃፀምን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ በተጀመረበት በቡራዩ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት ተጠሪ የፍርድ ባለመብት በመሆን የፍርድ ባለዕዳ በሆኑት በአመልካች እና ሌሎች ሁለት ግለሰቦች ላይ ባቀረቡት አቤቱታ የቡራዩ ከተማ ወረዳ ፍ/ቤት በመ/ቁጥር 64593 ላይ በቀን 10/08/2009 ዓ.ም በዋለዉ ችሎት በሰጠዉ ውሳኔ መሠረት እንዲፈፀምላቸው የጠየቁትን ዳኝነት መነሻ ያደረገ ነዉ፡፡………………

Previous Article አቶ ሙሉጌታ ኃ/ማርያም እና አቶ ነጋሽ ያደቴ አባይነህ ነጋሽ ሰ.መ.ቁ.200968
Next Article አቶ ሆርዶፋ ዴቲ እና ወ/ሮ ፀሐይ ሽፈራው የሰ/መ/ቁ፡-201929
Print
14046

Documents to download

  • 201128(.pdf, 718.6 KB) - 1081 download(s)