Thursday, December 30, 2021 / Categories: CASSATION, Judgement, Cassation ወ/ሮ መቅደስ ወልደማርያም እና አቶ ታምሩ በቀለ የሰ/መ/ቁ. 196128 የሰበር አቤቱታው የቀረበው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በሠጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሞበታል በሚል ነው፡፡ የክርክሩን አመጣጥ ከስር ፍርድ ቤት የመዝገብ ግልባጭ እንደተረዳነው አመልካች ተቃዋሚ ሲሆኑ ተጠሪ የስር አፈጻጸም ከሳሽ ነበሩ፡፡ ተጠሪ ከወ/ሮ ኤደን ወንድይፍራው እና ኤድሰን ካርጎ ኃ/የተ/የግል ማሕበር ጋር ተከራክረው ገንዘብ እንዲከፈላቸው በመወሰኑ ምክንያት ውሳኔውን ለማስፈጸም የአፈጻጸም ክስ አቅርበዋል………………….. Previous Article እነ ወ/ሮ የጌራወቅ አንጋጋው እና የካ /ክ/ከ ወረዳ ዐ6 አሰተዳደር የሰ/ መ/ቁ 195656 Next Article ተክለብርሃን አምባዬ ኮንስትራክሽን ኃላ/የተ/የግ ማኅበር እና የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን የሰ/መ/ቁ 196340 Print 14666 Documents to download 196128(.pdf, 715.49 KB) - 1023 download(s)