/ Categories: CASSATION, Judgement, 2013, Cassation

ወ/ሮ ገነት ገሠሰ ቸኮል ፣ የአ/አ ከተማ የየካ ክ/ከተማ አስ/ዋና ስራ አስፈፃሚ እና ሌሎች የሰ/መ/ቁ 180001

ጉዳዩ ከሚመለከተው የመንግሰት አካል የግንባታ ፈቃድ ተሰጥቶ ግንባታው ከተጀመረ በኋላ ፈቃዱ የተሰጠው በተጠቀሰው ትምህርት ቤት የመማር ማስተማር ሂደት ላይ ተፅዕኖ እንደሚፈጥር በጥናት በተለዬ ይዞታ ላይ ነው በሚል የተሰጠውን የግንባታ ፈቃድ አግዶ የተጀመረው ግንባታ እንዲቆም መደረጉ የሁከት ተግባር ነው በሚል የቀረበውን ክስ የመረመረው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተጠሪዎች በአመልካች መብት ላይ የፈጠሩት ሁከት የለም ሲል በሰጠው ውሣኔና ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ የአመልካችን ይግባኝ በመሰረዙ መሰረታዊ የሕግ ስህተት ፈፅመዋል ተብሎ እንዲታረም የቀረበን  ክርክር የሚመለከት ነው፡፡………….

Previous Article ወ/ሮ ትዕግስት ዓለሙ ቢ/አ/ኤ/ካ ኃ/የተ/የግል ማሕበር የጉባ ወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት፣የጉባ ወረዳ አካባቢ ጥበቃ፣መሬት አስተዳደር እና አጠቃቀም ጽ/ቤት የሰ/መ/ቁ. 161449
Next Article እነ አቶ አንበሳው አፈወርቅ እና አቶ አበበ ተገኝ የሠ-መ-ቁጥር 185708
Print
14863