/ Categories: CASSATION, 2013, Cassation

ወ/ሮ ፀሀይ ተፈራ እና ወ/ሮ ወይንሸት ከበደ የሰ/መ/ቁጥር 206083

አመልካች ሰኔ 1 ቀን 2010 ዓ.ም ፅፈው ባቀረቡት ክስ የስር ተከሳሾች በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 ውስጥ የሚገኝ የቤት ቁጥሩ 154 የካርታ ቁጥሩ 20913 የሆነን ቤት ግንቦት 3 ቀን 1998 ዓ.ም በተደረገ የሽያጭ ውል በብር 125,000 ሸጠውልኝ ብር 92,000 ተቀብለው ስመ ሀብቱን ለማዘወውር ተዋውለው ቤቱን ተረክቤያለው፡፡ ነገር ግን ስመ ሀብቱን  ሊያዛውሩልኝ ፍቃደኛ ስላልሆኑ ቤቱ የእኔ መሆኑ ተረጋግጦ ስመ ሀብቱን እንዲያዛውሩልኝ እንዲሁም ወጪ እና ኪሳራ እንዲተኩልኝ ይወሰንልኝ በማለት ዳኝነት ጠይቀዋል፡፡መልካም ንባብ……..

Print
12220

Documents to download

  • 206083(.pdf, 885.96 KB) - 1206 download(s)