Monday, January 3, 2022 / Categories: CASSATION, Judgement, Cassation የሟች ወ/ሮ ዋጋዬ ወ/ማርያም እና ወ/ሮ የሺሐረግ ከበደ የሰበር መ.ቁ 217691 መዝገቡ ከቀነ ቀጠሮ በፊት ሊቀርብ የቻለው አመልካች 15/4/ቀን 2014 ዓ.ም በተፃፈ ቃለ መሃላ ስላቀረቡ ነው፡፡ ለዚህ ችሎት 7/4/2014 ዓ.ም በተፃፈ አቤቱታ ፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ይግባኝ ችሎት በመ/ቁ 279892 በ 27/3 /2014 ዓ.ም የተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት መሆኑን ገልፆ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ባቀረበው ማመልከቻ መነሻነት ነው፡፡ በዚህ መሰረት መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩን ትአዛዝ ሰጥተናል፡፡…………… Previous Article እነ ሲሳይ ጥላሁን እና ወሰኔ ጥላሁን የሰ/መ/ቁ 217272 Next Article ኦዲት ሰርቪስ ኮርፖሬሽን እና ፀጋ ረታ አስመጪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር የሰ/መ/ቁ፡-197008 Print 14129 Documents to download የሰበር መ.ቁ 217691(.pdf, 1015.3 KB) - 1252 download(s)