/ Categories: CASSATION, 2013, Cassation

ግሩም ሆስፒታል ኃ/የተ/የግ/ማህበር እና ዶ/ር ተስፋዬ አልማው የሰ/መ/ቁ. 219386

ጉዳዩ የስራ ስንብትን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ በተጀመረበት በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተጠሪ በአመልካች ላይ ጽፈው ባቀረቡት ክስ በአመልካች ሆስፒታል ውስጥ በኤክስፐርት ሜዲካል ስፔሻሊስት (ሰርጀሪ) የስራ መደብ ላይ በወር ብር 49,000.00፣ ሃርድሺፕ አሎዋንስ 19,124.00፣ እንዲሁም ለእያንዳንዱ የቀዶ ጥገና ህክምና ብር 1,000.00 እየተከፈላቸዉ ከቀን ግንቦት 07 ቀን 2009 ዓ.ም ጀምሮ ሲሰሩ ከቆዩ በኋላ አመልካች የካቲት 19 ቀን 2013 ዓ.ም በተፃፈ ደብዳቤ የሁለት ወር የማስጠንቀቂያ ጊዜ በመስጠት ከስራ ከህግ ውጪ ከስራ ያሰናበታቸዉ መሆኑን ጠቅሰዉ የተለያዩ ክፍያዎች እንዲከፈላቸዉ ይወሰንላቸዉ ዘንድ የጠየቁትን  ዳኝነት መነሻ ያደረገ ነዉ፡፡መልካም ንባብ……

Print
13685

Documents to download

  • 219386(.pdf, 1.04 MB) - 1195 download(s)