Login
Federal Supreme Court of Ethiopia
Search
  • Home
  • About Us
    • President Message
    • President
      • Current President
      • Former President
    • Vice President
      • Current Vice President
      • Former Vice Presidents
    • History and Traditions
    • Judges
      • Former Judges
    • Vision Mission and Mandate
    • Judicial Administration Council
  • Court Services
    • Registry Services
      • Court Forms and Fees
    • Daily Court Trial Schedule
    • Case Tracker
    • Requesting Court Documents
      • Disposed Cases
    • Court Annexed Mediation
    • Interpretation Services
    • Legal Support
      • Child Justice Project Office
      • Public Defenders Office
  • Going to Court
    • Visiting the Court
      • What Can I see and Do?
    • Courtroom Etiquette
      • Courtroom Rules
    • Criminal: Information for the Accused Person
    • Civil Disputes: Information for Parties
    • Representing Yourself
    • Information for Witness
    • Information for Lawyers
    • FAQ
  • Digital Law Library
    • Annual Reports
    • State of the Judiciary
    • Monthly Judges Seminar
    • Federal Laws
    • Archives
    • Publications
      • Journal
      • Federal Cassation Decision Series
      • Newsletter
    • Judgments
      • Cassation Decisions
      • Supreme Court Decisions
  • News Media
    • Announcements
    • Interactives
      • Photos
      • Video
    • Services for Media
      • Press Releases
      • Press Conference
      • Media Advisories
      • Speeches
  • Contacts
    • Federal Supreme Court
    • Federal High Court
    • Federal First Instance Court
    • Contact and Feedback
  • Tender
  • Judgement Execution Directorate
    • About Judgement Execution Directorate
    • Auction
  • Vacancy
  • Child Justice Project

እነ ወ/ሮ ማርታ በቀለ እና አቶ ሚልኪያስ መንገሻ የሰበርመ.ቁ.-213330

Friday, December 31, 2021 10095

መዝገቡ ተከፍቶ ለዚህ ችሎት ሊቀርብ የቻለው አመልካች /ቾች/ ነሐሴ 21 ቀን /2013 ዓ.ም በተፃፈ  ማመልከቻ በ ፌደራል ጠቅላይ  /ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመ.ቁ.199317 በ ግንቦት 25 ቀን 2013 ዓ.ም የተሰጠ ውሳኔ መሠረታዊ የህግ ስህተት አለበት በመግለፅ በሰበር ታይቶ እንዲታረምላቸው በሚል የቀረበ ነው፡፡ በመሆኑም መዝገቡ ተመርምሮ የሚከተለው ትዕዛዝ ተሰጥቷል፡፡…….

Read more

እነ አበበ ጨዶ እና አርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ አስ/ፅ/ቤት የሰበር መ.ቁ 212620

Friday, December 31, 2021 9190

መዝገቡ ለዚህ ችሎት 10/12/2013 ዓ.ም በተፃፈ አቤቱታ ደቡብ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ  ችሎት በመ/ቁ 35305 በ ግንቦት 18 ቀን 2013 ዓ.ም የተሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት መሆኑን ገልፆ በሰበር ታይቶ ይታረምልኝ በማለት ባቀረበው ማመልከቻ መነሻነት  ነው፡፡ በዚህ መሰረት መዝገቡ ተመርምሮ ተከታዩን ትአዛዝ ሰጥተናል፡፡………….

Read more

አቶ አንዱዓለም ፈረደ እና እነ አለም ረዳ ወልዱ የሰ/መ/ቁ፡-208809

Friday, December 31, 2021 9512

ጉዳዩ የመፋለም ክርክርን የሚመለከት ሆኖ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ደቡብ ወሎ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በተጀመረው ክርክር ተጠሪዎች ከሣሽ አመልካች ሁለተኛ ተከሣሽ አቶ ፈንታው ሰይድ አንደኛ ተከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል፡፡ ተጠሪዎች ታሕሳስ 4ቀን 2011ዓ/ም በተፃፈ ክሳቸው ዜግነታቸው ኤርትራዊያን የሆኑ ባልና ሚስት መሆናቸውን ከገለፁ በኋላ በአንደኛ ተጠሪ ስም የተመዘገበ ኮምቦልቻ ከተማ ቀበሌ 05 መለያ ቁጥሩ 117 የሆነውንና በ218.5 ካሬ ሜትር ላይ የተሰራውንና ግምቱ 100 ሽኅ ብር የሚያወጣውን ቤት በ1990 ዓ/ም ሁለተኛ ተጠሪ በሰራ ምክንያት ወደ ሌላ ቦታ ሲዛወሩ ቤታቸውን እንዲያስተዳድርላቸው 2ኛ ተጠሪ ለአመልካች ውክልና ሰጥተው ከቆዩ በኋላ በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል በተደረሰው ስምምነት ተጠሪዎች ከኤርትራ ሲመለሱ የቤታቸውን ስመ-ንብረት ወደ አንደኛ ተከሣሽ (አቶ ፈንታው ሰይድ) መዞሩን አመልካች የገለፁላቸው መሆኑን በመዘርዘር ከ1991ዓ/ም ጀምሮ እስከ ነሐሴ 2010 ዓ/ም በየወሩ 400 ብር በሚታሰብ ኪራይ በድምሩ 96 ሽህ ብር እንዲከፍላቸው፣ ቤቱንም እንዲያስክቧቸው ጠይቀዋል፡፡…………….    

Read more

የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 አስ/ፅ/ቤት እና አቶ ሰለሞን ወዳጆ የሰ/መ/ቁ 208603

Friday, December 31, 2021 9168

የሰበር አቤቱታው የቀረበው የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር 261471 ግንቦት 17ቀን 2013 ዓ/ም የአመልካቾችን ይግባኝ አቤቱታ ከመረመረ በኋላ በፍ/ብ/ሥ/ሥ/ሕግ ቁጥር 337 መሰረት መሰረዙ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈፀመበት ነው ተብሎ እንዲታረምላቸው አመልካቾች በመጠየቃቸው ነው፡፡ ጉዳዩ የመፋለም ክርክርን የሚመለከት ሆኖ ክርክሩ በተጀመረበት የፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት 1ኛ አመልካች 1ኛ ተከሣሽ፣ ወ/ሮ አሰገደች ዝናቡ 2ኛ ተከሣሽ፣ 2ኛ እና 3ኛ አመልካቾች ጣልቃ ገቦች ተጠሪ ደግሞ ከሣሽ በመሆን ተከራክረዋል፡፡

ተጠሪ ጥቅምት 28 ቀን 2011 ዓ/ም በተፃፈ የተሻሻለ ክሱ በመምህርነት ሲያገለግል ከነበረበት ወለጋ ሲመልስ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 የቤት ቁጥር 889 የሆነና በደብተር ቁጥር 5/25444 የተመዘገበውን ቤቱን  የያዘበትን 1ኛ አመልካች ቤቱን እንዲያስረክበው ሲጠይቀው ፈቃደኛ ባለመሆኑ አቤቱታውን ለጠቅላይ ዐ/ሕጉ አቅርቦ አንደኛ አመልካች ሰኔ 12ቀን 1982ዓ/ም በተፃፈ ለጠቅላይ ዐ/ሕግ በሰጠው መልሱ ቤቱን ለተጠሪ ለማስረከብ ከ50 በላይ ጠያቂዎች በመኖራቸው እንዲሁም ሁለተኛ ተከሣሽ በቤቱ ከ14 ቤተሰቦች በላይ የሚያስዳድሩበት መሆኑን በመግለፅ በቅደም ተከተል እንደሚያስተናግደው ከገለፀ በኋላ እስካሁን ድረስ ቤቱን ያልመለሰለት መሆኑን በመዘርዘር ምንም መብት ሣይኖራቸው የያዙበትን ቤት ለቀው እንዲያስረክቡት የተሰበሰበው ኪራይና ክሱ ከቀረበበት ጊዜጀምሮ 2ኛ ተከሣሽ ኪራይ እንዲከፍሉት እንዲወሰንባቸው ጠይቋል፡፡……………….

Read more

የአቶ ተመስገን ተሻገር እና አቶ ሞላ ታረቀኝ ሰ/መ/ቁ፡-207003

Friday, December 31, 2021 10046

የሰበር አቤቱታው የቀረበው አመልካች የፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በመዝገብ ቁጥር 267605 ሚያዚያ 15 ቀን 2013ዓ/ም በዋለው ችሎት የሰጠዉ ዉሳኔ መሰረታዊ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ነው ተበሎ እንዲታረምለት አመልካች ስለጠየቁ ነው። ክርክሩ በተጀመረበት የፌደራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተጠሪ ከሣሽ አመልካች አንደኛ ተከሣሽ በዚህ ሰበር ክርክር ያልተጠሩት ወ/ሮ ፅጌ ወ/ጊዮርጊስ ሁለተኛ ተከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል፡፡

ተጠሪ ጥር 23 ቀን 2011ዓ/ም ፅፈው ባቀረቡት ክስ በአዲስ አበባ ከተማ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 የቤት ቁጥር አደስ ተበሎ የሚታወቀው ቤትና ይዞታቸውን አመልካች በሰሜን አቅጣጫ 60 ሣ.ሜትር  ሁለተኛ ተከሣሽ የነበሩት በደቡብ አቅጣጫ 30 ሣ.ሜትር ገፍተው አጥረው የያዘቡባቸው ከመሆናቸውም በላይ የአጥርና የፍሣሽ ማጠራቀሚያ ጉድጓድ ለመስራት የግንበታ ፈቃድ ለማውጣት የመጣው ባለሙያን ይዞታውን አላስለካም ያሉ መሆኑን በመዘርዘር እያንዳንዳቸው ገፍተው የያዙትን ይዞታ እንዲለቁላቸው እንዲወሰንባቸው ጠይቀው አመልካች ይዞታቸውን ከ1983ዓ/ም ጀምረው አጥረው ይዘው ከሚገለገሉ በስተቀር የተጠሪን ይዞታ አለማጠራቸውን ተከራክረዋል፡፡………………

Read more
FirstPrevious78910111213141516NextLast

Categories

  • 2011 Expand/Collapse
  • 2012 Expand/Collapse
  • 2013 Expand/Collapse
    Contacts
  • TEL : +251-11-1-55-34-00 /
  •          +251-11-1-11-04-32
  • Fax : +251 111-550278 /
  •          +251 111-565583
  • Email : fscpublicrelation@gmail.com
  • Address: 6 Killo , Addis Ababa, Ethiopia
Quick Links
  • About Us
  • E-Filing 
  • Calendar
  • Press Release
  • Case Tracker
  • FAQ
    Connect With Us
  • Privacy Policy
  • |
  • Site Map
Copyright © The Federal Supreme Court of Ethiopia- All rights reserved
Powered By Bsquare IT Solutions