Login
Federal Supreme Court of Ethiopia
Search
  • Home
  • About Us
    • President Message
    • President
      • Current President
      • Former President
    • Vice President
      • Current Vice President
      • Former Vice Presidents
    • History and Traditions
    • Judges
      • Former Judges
    • Vision Mission and Mandate
    • Judicial Administration Council
  • Court Services
    • Registry Services
      • Court Forms and Fees
    • Daily Court Trial Schedule
    • Case Tracker
    • Requesting Court Documents
      • Disposed Cases
    • Court Annexed Mediation
    • Interpretation Services
    • Legal Support
      • Child Justice Project Office
      • Public Defenders Office
  • Going to Court
    • Visiting the Court
      • What Can I see and Do?
    • Courtroom Etiquette
      • Courtroom Rules
    • Criminal: Information for the Accused Person
    • Civil Disputes: Information for Parties
    • Representing Yourself
    • Information for Witness
    • Information for Lawyers
    • FAQ
  • Digital Law Library
    • Annual Reports
    • State of the Judiciary
    • Monthly Judges Seminar
    • Federal Laws
    • Archives
    • Publications
      • Journal
      • Federal Cassation Decision Series
      • Newsletter
    • Judgments
      • Cassation Decisions
      • Supreme Court Decisions
  • News Media
    • Announcements
    • Interactives
      • Photos
      • Video
    • Services for Media
      • Press Releases
      • Press Conference
      • Media Advisories
      • Speeches
  • Contacts
    • Federal Supreme Court
    • Federal High Court
    • Federal First Instance Court
    • Contact and Feedback
  • Tender
  • Judgement Execution Directorate
    • About Judgement Execution Directorate
    • Auction
  • Vacancy
  • Child Justice Project

አቶ ደሣለኝ ሲሳይ እና ወ/ሮ ድማም ተክሉ የሰ/መ/ቁ፡-196963

Thursday, December 30, 2021 12878

የሰበር አቤቱታ የቀረበው የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት የሠጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት የተፈጸመበት ነው በሚል ነው፡፡ አመልካች በሥር ፍርድ ቤት ጣልቃ ገብ ሲሆኑ 1ኛ ተጠሪ ከሳሽ እና 2ኛ ተጠሪ ተከሳሽ ሆነው ተከራክረዋል፡፡ 1ኛ ተጠሪ በ2ኛ ተጠሪ ላይ በመሰረቱት ክስ ከባለቤቴ አቶ አዘነ በየነ ጋር የባንክና የዕቁብ ዕዳ ስለነበረብን በቡራዩ ከተማ ዉስጥ የነበረንን ቤት በቀን 24/08/1999 ዓ/ም በተደረገ ዉል ሽጠን በሱሉልታ ከተማ ቁምቡሬ በተባለ ቦታ በካርታ ቁጥር ሱል/243/2005 ሆኖ የሚታወቀዉን ቤት የአሁን 2ኛ ተጠሪ ልጃችን ስለሆነ በስሙ ከአቶ ዳዊት አለሙ ላይ ገዝተናል፡፡ ይሁን እንጂ ባለቤቴ በሞት ሲለይ አመልካች ቤቱን ስለያዘብኝ ቤቱንና ሰነዱን እንዲያስረክበኝ ይወሰንልኝ በማለት ዳኝነት ጠይቀዋል፡፡……………..

Read more

ተክለብርሃን አምባዬ ኮንስትራክሽን ኃላ/የተ/የግ ማኅበር እና የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን የሰ/መ/ቁ 196340

Thursday, December 30, 2021 13077

ጉዳዩ የኮንስትራክሽን ሥራ ዉል አፈጻጸም መሰረት ያደረገ ክርክርን የሚመለከት ነዉ፡፡ ክርክሩ የተጀመረዉ አመልካች በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በተጠሪ ላይ በመሰረተዉ ክስ ነዉ፡፡በግራ ቀኙ መካከል በቀን 10/05/2008ዓ/ም የመገጭ ግድብ የዉሃ ማማ የመሰረት ምሰሶ ጉድጓድ ቁፋሮ ግንባታ ሥራ ዉል ተደርጓል፡፡የግንባታ ዉሉ ጠቅላላ ዋጋ ተጨማሪ እሴት ታክስ(ተ.እ.ታ) ጨምሮ ብር 57,500,9200.00 ነዉ፡፡ጠቅላላ የዉል ሁኔታዎች የዉሉ አካል እንዲሆን ስምምነት ተደርጓል፡፡ተጠሪ ብር 11,500,184.00 ለአመልካች ቅድመ ክፍያ ፈጽሟል፡፡አመልካች ግንባታዉን በ360 ቀናት በማጠናቀቅ ለተጠሪ ለማስረከብ ግዴታ ገብቷል፡፡ተጠሪ የግንባታ ሥራ ቦታ ለአመልካች በቀን 29/06/2008ዓ/ም አስረክቧል፡፡ሆኖም ግንባታዉ የዘገየዉ የግንባታ ሥራዉ በሚከናወንበት ወቅት በሃገሪቱ በተለይ በአማራ ክልል ጎንደርና አካባቢ በተነሳዉ የሕዝብ አመጽ በተፈጠረ ሁከት መንግስት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ያወጀበት ጊዜ ስለነበር ከቀን 30/12/2008ዓ/ም እስከ ቀን 14/02/2009ዓ/ም ለ79 ቀናት የግንባታ ሥራዉ ተቋርጧል ……………..

Read more

ወ/ሮ መቅደስ ወልደማርያም እና አቶ ታምሩ በቀለ የሰ/መ/ቁ. 196128

Thursday, December 30, 2021 14660

የሰበር አቤቱታው የቀረበው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በሠጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሞበታል በሚል ነው፡፡ የክርክሩን አመጣጥ ከስር ፍርድ ቤት የመዝገብ ግልባጭ እንደተረዳነው አመልካች ተቃዋሚ ሲሆኑ ተጠሪ የስር አፈጻጸም ከሳሽ ነበሩ፡፡ ተጠሪ ከወ/ሮ ኤደን ወንድይፍራው እና ኤድሰን ካርጎ ኃ/የተ/የግል ማሕበር ጋር ተከራክረው ገንዘብ እንዲከፈላቸው በመወሰኑ ምክንያት ውሳኔውን ለማስፈጸም የአፈጻጸም ክስ አቅርበዋል…………………..

Read more

እነ ወ/ሮ የጌራወቅ አንጋጋው እና የካ /ክ/ከ ወረዳ ዐ6 አሰተዳደር የሰ/ መ/ቁ 195656

Thursday, December 30, 2021 12639

በዚህ መዝገብ ላይ የቀረበው ጉዳይ የከተማ ይዞታ የሚመለከት ነው፡፡ የሰበር አቤቱታው የቀረበው የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት በመ/ቁ 251ዐዐ7 በቀን ሰኔ 15/2ዐ12 ዓ.ም በዋለው ችሎት የሥር ፍ/ቤቱን ውሳኔ በማጽናት የአመልካችን አቤቱታ ውድቅ ያደረገበትን ትዕዛዝ በመቃወም  እንደሚከተለው ቀርቧል…………….

Read more

አቶ ሙሉጌታ ሲሳይ እና አቶ ጌትነት አለማየሁ የሰ/መ/ቁ 193443

Thursday, December 30, 2021 13681

የሰበር አቤቱታው የቀረበው አመልካች በቀን 28/11/2012 ዓ.ም በተጻፈ አቤቱታ የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በመ/ቁ 83577 በቀን 09/11/2011 ዓ.ም እንዲሁም የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት በመ/ቁ 243422 በቀን 01/07/2012 ዓ.ም የሰጡት ውሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆኑ ይታረምልኝ በማለት ስለጠየቁ ነው። ክርክሩ በስር ፍርድ ቤት ሲጀመር የአሁን አመልካች ተከሳሽ ተጠሪዎች ደግሞ ከሳሾች ነበሩ………………….

Read more
FirstPrevious13141516171819202122NextLast

Categories

  • 2011 Expand/Collapse
  • 2012 Expand/Collapse
  • 2013 Expand/Collapse
    Contacts
  • TEL : +251-11-1-55-34-00 /
  •          +251-11-1-11-04-32
  • Fax : +251 111-550278 /
  •          +251 111-565583
  • Email : fscpublicrelation@gmail.com
  • Address: 6 Killo , Addis Ababa, Ethiopia
Quick Links
  • About Us
  • E-Filing 
  • Calendar
  • Press Release
  • Case Tracker
  • FAQ
    Connect With Us
  • Privacy Policy
  • |
  • Site Map
Copyright © The Federal Supreme Court of Ethiopia- All rights reserved
Powered By Bsquare IT Solutions