ሀለቃ ንጉሴ አብርሃ ከ የትግራይ ክልል ፍትሕ ቢሮ Friday, October 30, 2020 18067 የሰበር አቤቱታው ሊቀርብ የቻለው አመልካች ሰኔ 07 ቀን 2011 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት የሰበር አቤቱታ በትግራይ ብሔራዊ ክሌላዊ መንግስት የቃፍታ ሁመራ ወረዳ ፍ/ቤት በመ.ቁ 1800/11 በቀን 16/07/2011 ዓ.ም አመልካች በሕግ እንደሚፈለግ አውቆ ሆነ ብል ሲደበቅ የነበረ እና ሕግን በተከተለ የመጥሪያ ስነ ስርዓት መጥሪያ የተላከለት መሆኑ ስለተረጋገጠ ጉዳዩ ዳግም እንዲታይለት ያቀረበው አቤቱታ ተገቢ አይደለም ሲሌ የሰጠው ውሳኔ፤ Read more
የአቶ ጸጋይ ገ/ሕይወት ሞግዚት አቶ ኪዳነማሪያም ሐይሉ ከ ወሮ አሚት አጽብሃ legal interdiction Friday, October 30, 2020 18091 የሰበር አቤቱታው ሉቀርብ የቻለው አመልካች ሰኔ 05 ቀን 2011 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት የሰበር አቤቱታ በትግራይ ብሔራዊ ክሌላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በመ.ቁ 107657 መጋቢት 25 ቀን 2011 ዓ.ም ሞግዚት የሆኑለት አቶ ጸጋይ ገ/ሕይወት መሬቱ ከሚገኝበት አካባቢ ውጪ በአማራ ክልል የሚኖር እና የስነ-አእምሮ ችግር እንዳለው መሬቱ ባለበት ማሕበረሰብ ያልተረጋገጠ በመሆኑ ከደንብ ቁጥር 85/2006 አንቀጽ 13/8 ውጭ የስነ አእምሮ ችግር እንዳለው ማስረጃ ቀርቧል በሚል Read more
ጀር ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከ ዓለም ብረታብረት ኃየተየግማህበር Friday, October 30, 2020 19519 የሰበር አቤቱታው የቀረበው አመልካች የፌ/ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር 218994 በቀን 25/03/2011 ዓ.ም የሰጠው ውሳኔ እና የፌ/ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር 169918 በቀን 12/07/2011 ዓ.ም ያሳለፈው ትዕዛዝ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት በመሆኑ ይታረምልኝ በማለት ስለጠየቀ ነው። Read more
እነ የናዝሬትና አርሲ ሳሙና ፋብሪካ ኃየተየግማህበር ከ እነ አቶ ሚሊዮን መኮንን ፣ የማህበር አባልነት ጥያቄ Friday, October 30, 2020 16705 ይህ የማህበር አበልነት ክርክር የተጀመረዉ በአዳማ ልዩ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ሲሆን፣ የአሁን አመልካቾች የሥር ተከሳሾች፣ የአሁን ተጠሪዎች የሥር ከሳሾች ሆኖ ሲከራከሩ ነበር። ጉዲዩ ለዚህ ችሎት ሊቀርብ የቻለዉ የአሁን አመልካቾች የፌዳራል ጠቅላይ ፍ/ቤት በመ.ቁ.169919 በ12/07/2011 ዓ.ም የሰጠዉ ትዕዛዝ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ እንዲታረምልን በማለት በማመልከታቸዉ ነዉ። Read more
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሠሜን ሪጅን ሑመራ ዲስትሪክት ከ አቶ ወሉ ገሔር Friday, October 30, 2020 17469 የሰበር አቤቱታው የቀረበው የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በሠጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሞበታል በሚል ነው፡፡ የክርክሩን አመጣጥ ከስር ፍርድ ቤት የመዝገብ ግልባጭ እንደተረዳነው አመልካች የስር ተከሳሽ ሲሆን ተጠሪ ከሳሽ ነበሩ፡፡ Read more