ክርክሩ የጀመረው በትግራይ ክልል ማእከላዊ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሲሆን አመልካች ከሳሽ ተጠሪ ደግሞ ተከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል፡፡ አመልካች በስር ፍርድ ቤት ባቀረበው ክስ እኔና ባለቤቴ በትዳር በጋራ ያፈራነውና በአክሱም ከተማ ንግስተ ሳባ ቀበላ የሚገኘውን 175 ካ.ሜ ቦታ ሊይ ያረፈ ባታ ስምንት ክፍል ቤት እኔ ከሌሎች አምስት ሰዎች ጋር በነበረኝ የአፈፃፀም ክርክር በሀራጅ ሊሸጥ ሲል ከነልጆቼ ጎዳና ላይ እንዳልወጣ በሚል የአፈፃፀም ካሰሾቼ ከተወሰነላቸው ገንዘብ ውስጥ ብር 100,000.00 ሊተውልኝ፣