Login
Federal Supreme Court of Ethiopia
Search
  • Home
  • About Us
    • President Message
    • President
      • Current President
      • Former President
    • Vice President
      • Current Vice President
      • Former Vice Presidents
    • History and Traditions
    • Judges
      • Former Judges
    • Vision Mission and Mandate
    • Judicial Administration Council
  • Court Services
    • Registry Services
      • Court Forms and Fees
    • Daily Court Trial Schedule
    • Case Tracker
    • Requesting Court Documents
      • Disposed Cases
    • Court Annexed Mediation
    • Interpretation Services
    • Legal Support
      • Child Justice Project Office
      • Public Defenders Office
  • Going to Court
    • Visiting the Court
      • What Can I see and Do?
    • Courtroom Etiquette
      • Courtroom Rules
    • Criminal: Information for the Accused Person
    • Civil Disputes: Information for Parties
    • Representing Yourself
    • Information for Witness
    • Information for Lawyers
    • FAQ
  • Digital Law Library
    • Annual Reports
    • State of the Judiciary
    • Monthly Judges Seminar
    • Federal Laws
    • Archives
    • Publications
      • Journal
      • Federal Cassation Decision Series
      • Newsletter
    • Judgments
      • Cassation Decisions
      • Supreme Court Decisions
  • News Media
    • Announcements
    • Interactives
      • Photos
      • Video
    • Services for Media
      • Press Releases
      • Press Conference
      • Media Advisories
      • Speeches
  • Contacts
    • Federal Supreme Court
    • Federal High Court
    • Federal First Instance Court
    • Contact and Feedback
  • Tender
  • Judgement Execution Directorate
    • About Judgement Execution Directorate
    • Auction
  • Vacancy
  • Child Justice Project

እነ አቶ ኃይሉ ተመስገን እና ተማሪ ተሾመ አግደው ሞግዚት ወ/ሮ ጨዋነሽ ሙደሲር  የሰ/መ/ቁ 218932

Monday, October 3, 2022 13774

የሰበር አቤቱታው የቀረበው የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት በመ/ቁ 202201 በቀን 23/02/2014 ዓ.ም የሰጠውን ውሳኔ በመቃወም ሲሆን ክርክሩ የጀመረው በፌ/ከፍተኛ ፍ/ቤት የአሁን ተጠሪ በአመልካቾች ላይ ባቀረቡት የውርስ ድርሻ ክፍፍል አቤቱታ ነው መልካም ንባብ……….

Read more

ዋሌስ ትሬዲንግ ኃላ/የተ/የግ/ማኅበር እና አዋሽ ኢንሹራንስ አ.ማ የሠ/መ/ቁጥር 205206

Monday, June 6, 2022 10258

ጉዳዩ ከዉል ዉጭ የሆነ ኃላፊነትን መነሻ ያደረገ የካሣ ክርክር መነሻ ያደረገ ነዉ፡፡አመልካች በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በስር ተከሳሾች ዓለማየሁ መኮንን እና ስለሽ አዱኛ ላይ በመሰረቱት ክስ አመልካች በተከሳሽነት ጣልቃ ገብቶ የተከራከረ ነዉ፡፡የክሱም ይዘት ተጠሪ ንብረትነቱ የደንበኛዉ ለሆነ የይርጋ ጨፌ ደረጃ 1 ቡና ከአዲስ አበባ እስከ ጅቡቲ እስከሚጓጓዝ ድረስ እስከሚደርስ በጉዞ ላይ ለሚደርስበት ጉዳት የመድን ሽፋን ሰጥቶ ንብረትቱ የተከሳሾች በሆነ በሰሌዳ ቁጥር 03-00698/08661 በሚታወቅ ተሽከርካሪ 300 ኬሻ ወይም 18,000.00 ኪሎ ግራም ቡና ተጭኖ ሲጓዝ በቀን 13/06/2007 ዓ/ም በአፋር ክልል አዳይቱ አካባቢ ተሽከርካሪ በመገልበጡ 26 ኬሻ ቡና ላይ ጉዳት ድርሶበት በድንጋይ እና ከአፈር ጋር በመቀላቀሉ ለኤክስፖርት እንዳይዉል ሆኖ ጉዳት ደርሶበታል፡፡ በዚህ ምክንያት ተጠሪ ካሳ ብር 276,963.72 ከፍሏል፡፡ሉና ማስመሪመሪያ ብር 207.20፣ለጥበቃ ብር 4000.00፣ለጉልበት ሠራተኛ ብር 1-875.00፣ለቡና ማፈሻ ሸራ ብር 600.00 በድምሩ ብር 283,045.92 የተከፈለ ሲሆን ከዚህ ላይ የ26 ኬሻ ቡና ቅሪት ለተጠሪ ሠራተኞች ተሸጦ የተሰበሰበ ብር 39,338.90 ተቀንሶ የሚቀረዉን ብር 243,707.02 ክፍያ ከተፈጸመበት ቀን ጀምሮ ከሚታሰብ ወለድ ጋር እንዲከፍሉ ይወሰንልኝ በማለት ዳኝነት ጠይቋል፡፡

የስር ተከሳሾች ለክሱ በሰጡት መልስ ጉዳቱ የደረሰዉ በተሽከርካሪያቸዉ ጥፋት ሳይሆን በአመልካች ተሽከርካሪ ጥፋት እንደሆነ በመግለጽ አመልካች በክርክሩ እንዲገባ እንዲታዘዝ ጠይቀዋል፡፡ እንዲሁም ለደረሰዉ ጉዳት ኃላፊነት እንደሌለባቸዉ፤የተጫነዉን ቡና ደረጃ 2 ሆነ በደረጃ 1 ካሳ መሰላቱ ተገቢ እንዳልሆነ ፣ቅሪቱ በተገቢዉ ዋጋ እንዳልተሸጠና ሌሎች አመልካች እንዲተካለት የጠየቃቸዉን ወጪዎች በተመለከተ የተጋነነ እንደሆነ በመግለጽ ተከራክረዋል፡፡መልካም ንባብ……….

Read more

እነ ወ/ሮ የብርጓል በላይነህ እና እነ ወ/ሮ እቴነሽ መብራት የሰ/መ/ቁ፡-203809

Monday, February 21, 2022 12932

ጉዳዩ የይግባኝ ማስፈቃጃ አቤቱታን የሚመለከት ነው፡፡ የሰበር አቤቱታው የቀረበው የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በሠጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሆነ የሕግ ስህተት ተፈጽሞበታል በሚል ነው፡፡ የክርክሩን አመጣጥ ከስር ፍርድ ቤት የመዝገብ ግልባጭ እንደተረዳነው አመልካቾች የአዊ ብሔረሰብ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመዝገብ ቁጥር 01-18421 ሕዳር 11 ቀን 2012 ዓ/ም በሠጠው ውሳኔ ይግባኙን ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለማቅረብ የ60 ቀናት ጊዜው ያለፈባቸው በመሆኑ ጥር 20 ቀን 2013 ዓ/ም በተጻፈ ማመልከቻ የይግባኝ ማስፈቀጃ አቤቱታ በማቅረብ ጊዘው ያለፈው የኮሮና ወረሽኝ በሽታ በመኖሩ፣ በሚኖሩበት አካባቢ የጸጥታ ችግርና የትራንስፖርት ችግር ያጋጠማቸው መሆኑን በመጥቀስ ከአቅም በላይ የሆኑ ምክንያቶች መሆናቸውን በማንሳት ይግባኙን ማቅረብ እንዲፈቀድላቸው ጠይቀዋል፡፡…………..

Read more

አቶ እዶሳ አብዲሳ ከ እነ ኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን

Friday, October 30, 2020 16224

ይህ ወራሽ የሌለዉ የዉርስ አክስዮን ድርሻ ክርክር የተጀመረዉ በፌዳራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ሲሆን፣ የአሁን አመልካች የሥር ከሳሽ፣ የአሁን ተጠሪዎች የሥር ተከሳሾች ሆኖ ሲከራከሩ ነበር። ጉዳዩ ለዚህ ችሎት ሊቀርብ የቻለዉ የአሁን አመልካች የፌዳራል ጠቅላይ ፍ/ቤት በመ.ቁ.167717 ግንቦት 30 ቀን 2011 ዓ.ም የሰጠዉ ዉሳኔ መሰረታዊ የህግ ስህተት የተፈጸመበት ስለሆነ  እንዲታረምልን በማለት በማመልከቱ ነዉ።

Read more

Categories

  • 2011 Expand/Collapse
  • 2012 Expand/Collapse
  • 2013 Expand/Collapse
    Contacts
  • TEL : +251-11-1-55-34-00 /
  •          +251-11-1-11-04-32
  • Fax : +251 111-550278 /
  •          +251 111-565583
  • Email : fscpublicrelation@gmail.com
  • Address: 6 Killo , Addis Ababa, Ethiopia
Quick Links
  • About Us
  • E-Filing 
  • Calendar
  • Press Release
  • Case Tracker
  • FAQ
    Connect With Us
  • Privacy Policy
  • |
  • Site Map
Copyright © The Federal Supreme Court of Ethiopia- All rights reserved
Powered By Bsquare IT Solutions