እነ ወ/ሮ የሺ አለማየሁ እና አቶ መስፍን... የመጀመሪያዉ ክስ አጭር ይዘት - የአሁን አመልካቾች የአባታቸው አክሲዮን ተላልፎላቸው የማህበሩ አባል ከሆኑ በኋላ በሕጋዊ መንገድ እንደ አንድ አባል የመብት ጥያቄ ለመጠየቅ በደንቡ የተቀመጠው መስፈርት ካሟሉ ደግሞ የቦርድ አባል... Read more
ወ/ሮ መነን መላኩ እና የኦሮሚያ ጠቅላይ... ክስ ይዘት፡- የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ወንጀል ሕግ አንቀጽ 32(1/ሀ እና ለ) እና የንግድ ምልክት ምዝገባና ጥበቃ አዋጅ ቁጥር 501/1998 አንቀጽ 4 እና 41(1) የተመለከተዉን በመተላለፍ ያልተገባ ጥቅም ለማግኘት አስበዉ ሚያዚያ 16... Read more
አቶ መስፍን ግርማ እና ወ/ሮ ፀሐይ ካሳዬ... ክስ ይዘት፡- የሟች አያቱን ወ/ሮ ኮኮቤ ተክሌ ውርስ ንብረት የሆኑ 10 ቀርጥ የእርሻ መሬት፣ የመኖሪያ ቤት፣ 20 እግር የባህር ዛፍ ስላላት ድርሻዬ ድርሻ ለመካፈል ይወሰንልኝ በማለት ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው፡፡ በሥር... Read more
አቶ መስፍን ግርማ እና ወ/ሮ ፀሐይ ካሳዬ... ክስ ይዘት፡- የሟች አያቱን ወ/ሮ ኮኮቤ ተክሌ ውርስ ንብረት የሆኑ 10 ቀርጥ የእርሻ መሬት፣ የመኖሪያ ቤት፣ 20 እግር የባህር ዛፍ ስላላት ድርሻዬ ድርሻ ለመካፈል ይወሰንልኝ በማለት ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው፡፡ በሥር... Read more
የፍርድ ቤት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ መልካም ስነ ምግባርን... የፍርድ ቤት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ መልካም ስነ ምግባርን... Thursday, March 13, 2025 8 በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት መልካም ስነ-ምግባራዊ ባህርይ የተላበሰ አገልግሎት አሰጣጥን ለማጎልበት ስነልቦና፣ ስነምግባርና አገልግሎት አሰጣጥ በሚል ርዕስ መጋቢት 3 ቀን 2017 ዓ.ም የአንድ ቀን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ከተቋሙ ልዩ ልዩ የስራ ክፍሎች ለተዉጣጡ 115 ሰራተኞች ተሰጥቷል፡፡ Read more
የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ ማሻሻያ ረቂቅ ላይ... የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ ማሻሻያ ረቂቅ ላይ... Monday, March 10, 2025 22 ላለፉት አስራ አንድ ዓመታት በሥራ ላይ የቆየውን የፍርድ ቤቶች የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ ለማሻሻል ተዘጋጅቶ በቀረበ ረቂቅ መመሪያ ላይ ግብአት ለማሰባሰብ የተዘጋጀና የፌደራል ፍርድ ቤቶችን ጨምሮ ከሁሉም የአገሪቱ ክፍሎች ጥሪ የተደረገላቸው 160 ያህል ዳኞች፣ ዐቃቢያነ ሕግ፣ ጠበቆች እና ሌሎች የሕግ ባለሙያዎች የተሳተፉበት የምክክር መድረክ የካቲት 29 ቀን 2017 ዓ.ም ተካሔደ፡፡ Read more
በከባድና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ላይ የተዘጋጀ ሥልጠና... በከባድና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ላይ የተዘጋጀ ሥልጠና... Monday, March 3, 2025 21 ለፌደራል ፍርድ ቤቶች እና ከሁሉም ክልል ፍርድ ቤቶች ለተውጣጡ ዳኞች እንዲሁም ለወታደራዊ ፍርድ ቤት ዳኞች በከባድና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ላይ የተዘጋጀ የአንድ ቀን ስልጠና የካቲት 22 ቀን 2017 ዓ.ም ተካሄደ፡፡ Read more
የፌደራል ፍርድ ቤቶችን የለውጥ ሥራ ተፈጻሚ ለማድረግ... የፌደራል ፍርድ ቤቶችን የለውጥ ሥራ ተፈጻሚ ለማድረግ... Thursday, February 27, 2025 33 በፌደራል ፍርድ ቤቶች የተጀመረውን የለውጥ ሥራ ተፈጻሚ ለማድረግ የፍርድ ቤቶችን የሰው ኃይል አቅም መገንባት ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ መሆኑን የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዝደንት ክብርት ወ/ሮ አበባ እምቢአለ ገለጹ፡፡ Read more