እነ ወ/ሮ የሺ አለማየሁ እና አቶ መስፍን...

የመጀመሪያዉ ክስ አጭር ይዘት - የአሁን አመልካቾች የአባታቸው አክሲዮን ተላልፎላቸው የማህበሩ አባል ከሆኑ በኋላ በሕጋዊ መንገድ እንደ አንድ አባል የመብት ጥያቄ ለመጠየቅ በደንቡ የተቀመጠው መስፈርት ካሟሉ ደግሞ የቦርድ አባል... Read more

ወ/ሮ መነን መላኩ እና የኦሮሚያ ጠቅላይ...

ክስ ይዘት፡- የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ወንጀል ሕግ አንቀጽ 32(1/ሀ እና ለ) እና የንግድ ምልክት ምዝገባና ጥበቃ አዋጅ ቁጥር 501/1998 አንቀጽ 4 እና 41(1) የተመለከተዉን በመተላለፍ ያልተገባ ጥቅም ለማግኘት አስበዉ ሚያዚያ 16... Read more

አቶ መስፍን ግርማ እና ወ/ሮ ፀሐይ ካሳዬ...

ክስ ይዘት፡- የሟች አያቱን ወ/ሮ ኮኮቤ ተክሌ ውርስ ንብረት የሆኑ 10 ቀርጥ የእርሻ መሬት፣ የመኖሪያ ቤት፣ 20 እግር የባህር ዛፍ ስላላት ድርሻዬ ድርሻ ለመካፈል ይወሰንልኝ በማለት ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው፡፡ በሥር... Read more

አቶ መስፍን ግርማ እና ወ/ሮ ፀሐይ ካሳዬ...

ክስ ይዘት፡- የሟች አያቱን ወ/ሮ ኮኮቤ ተክሌ ውርስ ንብረት የሆኑ 10 ቀርጥ የእርሻ መሬት፣ የመኖሪያ ቤት፣ 20 እግር የባህር ዛፍ ስላላት ድርሻዬ ድርሻ ለመካፈል ይወሰንልኝ በማለት ዳኝነት መጠየቃቸውን የሚያሳይ ነው፡፡ በሥር... Read more
1345678910Last
«March 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
242526272812
3456789
10111213141516
17181920212223
24252627282930
31123456

የፍርድ ቤት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ መልካም ስነ ምግባርን...

8

በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት መልካም ስነ-ምግባራዊ ባህርይ የተላበሰ አገልግሎት አሰጣጥን ለማጎልበት ስነልቦና፣ ስነምግባርና አገልግሎት አሰጣጥ በሚል ርዕስ መጋቢት 3 ቀን 2017 ዓ.ም የአንድ ቀን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ከተቋሙ ልዩ ልዩ የስራ ክፍሎች ለተዉጣጡ 115 ሰራተኞች ተሰጥቷል፡፡

የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ ማሻሻያ ረቂቅ ላይ...

22

ላለፉት አስራ አንድ ዓመታት በሥራ ላይ የቆየውን የፍርድ ቤቶች የወንጀል ቅጣት አወሳሰን መመሪያ ለማሻሻል ተዘጋጅቶ በቀረበ ረቂቅ መመሪያ ላይ ግብአት ለማሰባሰብ የተዘጋጀና የፌደራል ፍርድ ቤቶችን ጨምሮ ከሁሉም የአገሪቱ ክፍሎች ጥሪ የተደረገላቸው 160 ያህል ዳኞች፣ ዐቃቢያነ ሕግ፣ ጠበቆች እና ሌሎች የሕግ ባለሙያዎች የተሳተፉበት የምክክር መድረክ የካቲት 29 ቀን 2017 ዓ.ም ተካሔደ፡፡

በከባድና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ላይ የተዘጋጀ ሥልጠና...

21

ለፌደራል ፍርድ ቤቶች እና ከሁሉም ክልል ፍርድ ቤቶች ለተውጣጡ ዳኞች እንዲሁም ለወታደራዊ ፍርድ ቤት ዳኞች በከባድና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎች ላይ የተዘጋጀ የአንድ ቀን ስልጠና የካቲት 22 ቀን 2017 ዓ.ም ተካሄደ፡፡

የፌደራል ፍርድ ቤቶችን የለውጥ ሥራ ተፈጻሚ ለማድረግ...

33

በፌደራል ፍርድ ቤቶች የተጀመረውን የለውጥ ሥራ ተፈጻሚ ለማድረግ የፍርድ ቤቶችን የሰው ኃይል አቅም መገንባት ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ መሆኑን የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዝደንት ክብርት ወ/ሮ አበባ እምቢአለ ገለጹ፡፡

1345678910Last