አቶ አሸናፊ ተስፋዬ እና የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የብሄራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት የሰ/መ/ቁ 259817
ጉዳዩ የመንግሰት ሰራተኛ በመስሪያ ቤቱ በተሰጠ ዉሳኔ ላይ ለአስተዳደር ፍርድ ቤት ይግባኝ ማቅረብ የሚችልበት ሁኔታ እና የጊዜ ገደብ የሚመለከት ነዉ፡፡
በኢ.ፌ.ድ.ሪ የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን አስተዳደር ፍርድ ቤት በነበረው ክርክር አመልካች አመልካች ተጠሪ ተጠሪ ነበሩ፡፡ አመልካች በቀረበባቸው ክስ ከባድ የዲስፕሊን ጥፋት ፈፅመዋል ተብሎ ከሥራ እንዲሰናበቱ ውሳኔ የተሰጠባቸው እና በዚህ ውሳኔ ቅር ተሰኝተው ለአስተዳደር ፍርድ ቤት ይግባኝ ከማቅረባቸው በፊት የይግባኝ ማቅረቢያ ጊዜው ያለፈባቸው መሆኑን በመግለፅ ይግባኙ እንዲፈቀድላቸው የይግባኝ ማስፈቀጃ አቅርበው ውድቅ በመደረጉ የቀረበ የሰበር አቤቱታ ነው፡፡መልካም ንባብ…
3104
Documents to download
-
259817(.pdf, 850.2 KB) - 372 download(s)