Selam Warga
/ Categories: CASSATION, Cassation

የአቶ ጂወይድ ሰይድ ሳሊም እና አቶ አብዱልዋሲ አህመድ ኢብራሂም(2ሰዎች) ሰ/መ/ቁ. 253517

  • ጉዳይ የተጀመረዉ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሲሆን አመልካች በተጠሪዎች ላይ ያቀረቡትን ክስ መነሻ ያደረገ ነዉ፡፡ አመልካች ለፍርድ ቤቱ ያቀረቡት ክስ ይዘትም በአጭሩ ታህሳስ 10 ቀን 2008 ዓ.ም በተደረገ የሊዝ ዉል መሠረት የፕላስቲክ ፋብሪካ እና የአስተዳደር ሕንፃዎችን በአጠቃላይ በ10,000,000.00 ብር የሚገመት ግንባታ አጠናቅቄ የፕላስቲክ ባግ ማምረቻ ማሽኖችን ወደ አገር ለማስገባት ስሞክር መንግስት በሚከተለዉ አረንጓዴ ፖሊሲ ልማት ምክንያት በመከልከሌ ህንፃዉን ከ2007 ዓ.ም ጀምሮ ሳከራየሁ ቆይቻለሁ፤ በዚህም መሠረት ለ1ኛ ተጠሪ ከነሐሴ 11 ቀን 2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ነሐሴ ወር 2014 ዓ.ም በወር 20,000.00 ኪራይ እየከፈሉ ሲሰሩበት ቆይተዋል፡፡ ይሁንና 2ኛ ተጠሪ ከመመሪያ ዉጪ ፋብሪካዉን አልከፍትም በሚል ያለማስጠንቀቂያ ካርታዬን በመሰረዝ ያለምንም ጨረታ ለ1ኛ ተጠሪ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ የሰጠዉ በመሆኑ 1ኛ ተጠሪ ከመስከረም 2013 ዓ.ም ጀምሮ ያለዉን የኪራይ ገንዘብ እንዲከፍሉ እና ይዞታዉን እንዲያስረክቡኝ እንዲሁም ካርታዉ እንዲመክን ወይም ይህ ቢታለፍ የህንፃዉ ግምት በባለሙያ ተገምቶ የሚመጣዉን ብር 10,000,000.00 እንዲከፈለኝ ይወሰንልኝ የሚል ነዉ፡፡  ይህ ጉዳይ የተጀመረዉ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሲሆን አመልካች በተጠሪዎች ላይ ያቀረቡትን ክስ መነሻ ያደረገ ነዉ፡፡ አመልካች ለፍርድ ቤቱ ያቀረቡት ክስ ይዘትም በአጭሩ ታህሳስ 10 ቀን 2008 ዓ.ም በተደረገ የሊዝ ዉል መሠረት የፕላስቲክ ፋብሪካ እና የአስተዳደር ሕንፃዎችን በአጠቃላይ በ10,000,000.00 ብር የሚገመት ግንባታ አጠናቅቄ የፕላስቲክ ባግ ማምረቻ ማሽኖችን ወደ አገር ለማስገባት ስሞክር መንግስት በሚከተለዉ አረንጓዴ ፖሊሲ ልማት ምክንያት በመከልከሌ ህንፃዉን ከ2007 ዓ.ም ጀምሮ ሳከራየሁ ቆይቻለሁ፤ በዚህም መሠረት ለ1ኛ ተጠሪ ከነሐሴ 11 ቀን 2010 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ነሐሴ ወር 2014 ዓ.ም በወር 20,000.00 ኪራይ እየከፈሉ ሲሰሩበት ቆይተዋል፡፡ ይሁንና 2ኛ ተጠሪ ከመመሪያ ዉጪ ፋብሪካዉን አልከፍትም በሚል ያለማስጠንቀቂያ ካርታዬን በመሰረዝ ያለምንም ጨረታ ለ1ኛ ተጠሪ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ የሰጠዉ በመሆኑ 1ኛ ተጠሪ ከመስከረም 2013 ዓ.ም ጀምሮ ያለዉን የኪራይ ገንዘብ እንዲከፍሉ እና ይዞታዉን እንዲያስረክቡኝ እንዲሁም ካርታዉ እንዲመክን ወይም ይህ ቢታለፍ የህንፃዉ ግምት በባለሙያ ተገምቶ የሚመጣዉን ብር 10,000,000.00 እንዲከፈለኝ ይወሰንልኝ የሚል ነዉ፡፡መልካም ንባብ…
Previous Article ቻይና ሬል ወይስ ሰቨንዝ ግሩፕ ኦሞ ወንዝ ታርጫ መንገድ ስራ ድርጅት እና አቶ ደረሰ ደሳለኝ -የሰ/ መ/ ቁ 254490
Next Article የሰበሶራ ሴኪዩሪቲ ኃ/የተ/የግ/ማ እና ታቦር ሴራሚክስ ውጤቶች አ/ማህበር የሰ/መዝገብ ቁጥር -253253
Print
4381

Documents to download

  • 253517(.pdf, 866.13 KB) - 516 download(s)

«July 2026»
MonTueWedThuFriSatSun
293012345
6789101112
13141516171819
20212223242526
272829303112
3456789

"የዋይድ ኤሪያ ኔትወርክ ፕሮጀክት የፍርድ ቤቶችን...

0

‎የዳኝነት ስርዓቱን ዲጂታላይዝ በማድረግ ቀልጣፋና ተደራሽ የዳኝነት አገልግሎት ለመስጠት ይቻል ዘንድ ላለፋት ዓመታት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በጋራ በፌደራል ፍርድ ቤቶች ላይ ሲተገብር የቆየው የቴክኖሎጂ የመሰረተ ልማት ዝርጋታ ላይ ያተኮረው የዋይድ ኤርያ ኔትወርክ ፕሮጀክት (Wide Area Network Project) የማጠናቀቂያ መርሃ ግብር ተካሂዷል።

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ...

289

‎የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት ጋር የተቀናጀ አሰራርን በመፍጠር የዳኝነት ስርዓቱን ይበልጥ ለማዘመን የሚያስችል ስምምነት ተፈራርሟል።

ለበጎ ፈቃደኛ ጠበቆችና የህግ አገልግሎት መስጫ ማዕከል...

283

በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት ለነጻ የህግ ድጋፍ የሚሰጡ የበጎ ፈቃድ ጠበቆች፣ የስነ ልቦና ባለሙያዎች እና ነፃ የህግ አገልግሎት መስጫ ማዕከላት አስተባባሪዎች የልምድ ልውውጥና ተግባር ተኮር የዉይይት ተካሂዷል።

በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እየተሰሩ ያሉ የለውጥ...

408

በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በፕሬዝዳንትነትና ምክትል ፕሬዝዳንትነት ሲያገለግሉ የነበሩ የቀድሞ አመራሮች በፍርድ ቤቱ ተገኝተው አሁን ላይ እየተሰሩ ያሉ ዋና ዋና የለውጥ ስራዎችን በተመለከተ ውይይትና ምልከታ አድርገዋል።

1345678910Last