ሰባት ዳኞች በተሰየሙበት የሰበር ችሎት...

በሐይማኖት ተቋማት ውስጥ አስተዳደራዊ ተግባርን ለማከናወን በተሰማሩ ሰራተኞች የሚነሱ  የስራ ክርክሮችን በተመለከተ ፍርድ ቤቶች የስራ ክርክሩን ተቀብለው አከራክረው ለመወሰን ህጋዊ የዳኝነት ስልጣን ያላቸው ስለመሆኑ ትርጉም... Read more

ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት...

ከ2002 ዓ.ም እስከ 2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት የተሰጡ አስገዳጅ የሰበር ውሳኔዎችን ያጠቃለለ መጽሐፍ በልዮ ዕትም ለንባብ ምቹ ሆኖ ቀርቧል። Read more

ወ/ሮ የማርውሃ ወርቅነህ እና እነ ወ/ሮ...

የጉዳዩ አመጣጥ ባጭሩ ሲታይ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተጠሪዎች ከሳሽ አመልካች ደግሞ ጣልቃ ገብ ሆነው ተከራክረዋል፡፡ ተጠሪዎች በቀን 11/09/2013 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት አቤቱታ የእናታቸው ወ/ሮ ሸዋነሽ ስመኝ... Read more

ጨመሬ ቶሎሳ እና የኦሮሚያ ጠቅላይ አቃቤ...

የአሁን አመልካች በምዕራብ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በ/መ/ቁ 47863 እና በመ/ቁ በመ/ቁ 47862 በሁለቱም መዝገቦች ላይ 2ኛ ተከሳሽ ሲሆን ተጠሪ በአመልካች ላይ ያቀረበው የክስ ይዘትም አመልካች የኢትዮጵያ የፌዴራል ቡና... Read more
1345678910Last
«November 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
272829303112
3456789
10111213141516
17181920212223
24252627282930
1234567

በሸሪዓ ፍርድ ቤቶች የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነት...

726

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት፣ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የፌደራል ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት በጋራ በመሆን በሸሪዓ ፍርድ ቤቶች የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት ባዘጋጁት ረቂቅ የጥናት ሰነድ ላይ በቀን 22/03/2017 ዓ.ም ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሂዷል፡፡   

የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ተገልጋዮች ለፍ/ቤት...

709

በፍርድ ቤቱ ተግባራዊ የሚደረገው ይህ ስርአት ተቋሙ እያከናቸው ከሚገኘው መጠነ ሰፊ የዲጅታላይዜሽን ስራዎች መካከል አንዱ ሲሆን የተገልጋዮችን እንግልት እና ወጪ የሚቀንስ፣ ግልፅና ተጠያቂነት ያለው አሰራር የሚያሰፍኑ እና ለዳኞች ምቹ የስራ ሁኔታን የሚፈጥሩ ናቸው::

በፍርድ ቤት መር አስማሚነት ላይ ለፌደራል ፍርድ ቤቶች...

842

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፍርድ ቤት ከፌደራል ፍትህና ህግ ኢኒስቲትዩት እንዲሁም ከኢትዮጵያ አስማሚነትና ግልግል ዳኝነት ማዕከል(EMAC) ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የፍርድ ቤት መር አስማሚነት ላይ ያተኮረ ከቀን 05/03/2017-07/03/2017 ዓ.ም ለሶስት ቀናት የቆየው ስልጠና ተጠናቋል፡፡

የሽግግር ፍትህ ፖሊሲን መሰረት አድርጎ በሚቋቋም ልዩ...

724

ከፌደራል ፍርድ ቤቶች አመራሮች፣ የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት እና ከፍተኛ ፍ/ቤት ዳኞች፣ እንዲሁም የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የስራ ሃላፊዎች የተሳተፉበት የሽግግር ፍትህ ፖሊሲን መሰረት አድርጎ በሚቋቋም ልዩ ችሎት ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ከቀን 29/02/2017 እስከ 30/02/2017 ዓ.ም ለሁለት ቀናት የቆየው የውይይት መድረክ ተጠናቋል፡፡

First1617181921232425Last