ሰባት ዳኞች በተሰየሙበት የሰበር ችሎት...

በሐይማኖት ተቋማት ውስጥ አስተዳደራዊ ተግባርን ለማከናወን በተሰማሩ ሰራተኞች የሚነሱ  የስራ ክርክሮችን በተመለከተ ፍርድ ቤቶች የስራ ክርክሩን ተቀብለው አከራክረው ለመወሰን ህጋዊ የዳኝነት ስልጣን ያላቸው ስለመሆኑ ትርጉም... Read more

ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት...

ከ2002 ዓ.ም እስከ 2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት የተሰጡ አስገዳጅ የሰበር ውሳኔዎችን ያጠቃለለ መጽሐፍ በልዮ ዕትም ለንባብ ምቹ ሆኖ ቀርቧል። Read more

ወ/ሮ የማርውሃ ወርቅነህ እና እነ ወ/ሮ...

የጉዳዩ አመጣጥ ባጭሩ ሲታይ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተጠሪዎች ከሳሽ አመልካች ደግሞ ጣልቃ ገብ ሆነው ተከራክረዋል፡፡ ተጠሪዎች በቀን 11/09/2013 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት አቤቱታ የእናታቸው ወ/ሮ ሸዋነሽ ስመኝ... Read more

ጨመሬ ቶሎሳ እና የኦሮሚያ ጠቅላይ አቃቤ...

የአሁን አመልካች በምዕራብ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በ/መ/ቁ 47863 እና በመ/ቁ በመ/ቁ 47862 በሁለቱም መዝገቦች ላይ 2ኛ ተከሳሽ ሲሆን ተጠሪ በአመልካች ላይ ያቀረበው የክስ ይዘትም አመልካች የኢትዮጵያ የፌዴራል ቡና... Read more
1345678910Last
«December 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
24252627282930
1234567
891011121314
15161718192021
22232425262728
2930311234

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ልዑክ ቡድን...

4358

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት እና ምክትል ፕሬዚዳንትን ጨምሮ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞችን እና የስራ ሃላፊዎችን ያካተተ ልዑክ ቡድን በቀን 21/01/17 ዓ.ም በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት የልምድ ልውውጥ አድርጓል፡፡

የአሜሪካ ኤምባሲ የዓለም አቀፍ ናርኮቲክስ እና የሕግ...

1050

በአሜሪካ ኤምባሲ የዓለም አቀፍ ናርኮቲክስ እና የሕግ ተፈጻሚነት ቢሮ በኢትዮጵያ ዳይሬክተር/ Bureau of International Narcotics and Law Enforcement (INL)/ የሌና ዘሩ ፣ በምስራቅ አፍሪካና የአፍሪካ ቀንድ የዓለም አቀፍ የሕግ ዕድገት ልማት /International Law Development Organization(IDLO) East and Horn Africa/ ተወካይ አዳም ሽረው ጀማ ፣ በIDLO ዋና ቢሮ የፕሮግራም ልማት ኦፊሰር ስቴፋኖ ኮንሲግሎ እና በአሜሪካ ኤምባሲ INL ፕሮግራም ረዳት ትርሲት አጎናፍር ያካተተ ልኡክ ከፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ተከላካይ ጠበቆች ጽ/ቤት ጋር በቀን 09/01/2016 ዓ.ም የአጋርነት ውይይት አካሄዷል፡፡

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ልዑክ ቡድን...

1203

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ዳኞችን ያካተተ ልዑክ ቡድን በቀን መስከረም 07 ቀን 2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት የልምድ ልውውጥ አካሂደዋል፡፡

የሲዳማ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ልዑክ ቡድን በፌደራል ጠቅላይ...

4461

የሲዳማ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ዳኞች ያካተተ ልዑክ ቡድን በቀን መስከረም 6 ቀን 2017 ዓ.ም በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት የልምድ ልውውጥ አካሂደዋል፡፡

First2021222325272829Last