እነ አቶ በሀይሉ ንጉሴ እና እነ ወ/ሮ...

አመልካቾች ባቀረቡት ክስ በሟች አባታችን አቶ ንጉስ መኮንን ተተክተን ከሟች አያታችን እማሆይ ፈንቴ ሃይሉ በውርስ የሚተላለፍ በተለያየ ቦታ የሚገኝ በጠቅላላው 7.5 ጥማድ መሬት ውስጥ ተጠሪዎች የሟች አባታችንን ድርሻ 2.5 ጥማድ... Read more

ፀሀይ ደረጃ 1 ሀ ድንበር ተሻጋሪ የደረቅ...

የአመልካች መኪኖች ጭነቱን ጭነው በአዳማ ጉምሩክ ከ6 እስከ 12 ቀናት በመቆማቸው ጉዳት/ዲመሬጅ ደርሷል፡፡ ይህ ጉዳት የሚሰላው በአዋጅ ቁጥር 811/2006 አንቀፅ 4(1) መሰረት ተሽከርካሪው ደርሶ ለማራገፍ ከተመደበው 8 ሰዓት... Read more

እነ ወ/ሮ ኤልሳቤጥ ማስረሻ እና አቶ...

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሶስተኛ ሰበር ችሎት ሐሰተኛ ቃለ-መሐላ አቤቱታ ያቀረቡ ባለጉዳይን በችሎት መድፈር ጥፋተኛ ናቸው በማለት ሐምሌ 27 ቀን 2014 ዓ.ም በዋለው ችሎት በአንድ ወር ከአስራ አምስት ቀን ቀላል እስራት... Read more

ግሩም ሆስፒታል ኃ/የተ/የግ/ማህበር እና...

ጉዳዩ የስራ ስንብትን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ በተጀመረበት በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተጠሪ በአመልካች ላይ ጽፈው ባቀረቡት ክስ በአመልካች ሆስፒታል ውስጥ በኤክስፐርት ሜዲካል ስፔሻሊስት (ሰርጀሪ) የስራ መደብ ላይ... Read more
1345678910Last
«March 2026»
MonTueWedThuFriSatSun
2324252627281
2345678
9101112131415
16171819202122
23242526272829
303112345

የዳኝነትና የዴሞክራሲ ተቋማት እምርታ፤ ለሀገረ መንግስት...

150

የካቲት 24 ቀን 2018 ዓ.ም ''የዳኝነትና የዴሞክራሲ ተቋማት እምርታ ለተሳካ ሀገረ መንግሥት ግንባታ" በሚል መሪ ቃል በዳኝነትና የዴሞክራሲ ተቋማት የለውጥ ስራዎች ላይ በማተኮር ሲካሄድ የቆየው የምክክር መድረክ ተጠናቋል።

ከምርጫ ጉዳዮች ጋር በተያያዙ ቅሬታዎች እና አፈታት ላይ...

215

ከምርጫ ጉዳዮች ጋር በተያያዙ ቅሬታዎች እና አፈታት ላይ ለፌዴራል እና ለክልል ዳኞች ከቀን 09/06/2018 ዓ.ም ጀምሮ በ3 ዙር ለ9 ቀናት ሲሰጥ የቆየው ስልጠና በቀን18/5/2018 ዓ.ም ተጠናቀቀ፡፡

በአለምአቀፍ ወንጀሎች ዙሪያ ለፌዴራል ጠቅላይ እና...

116

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከዳኒሽ ኢንቲትዩት ፎር ሁማን ራይትስ ጋር በመተባበር ከፌዴራል ጠቅላይ እና ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለተውጣጡ ዳኞች በአለምአቀፍ ወንጀሎች ዙሪያ በስድስት የስልጠና ርእሶች በተከታታይነት ሲሰጥ የነበረው ስልጠና የማጠናቀቂያ መርሐግብር የካቲት 13 ቀን 2018 ዓ.ም ተካሂዷል።

1345678910Last