የሰበር ውሳኔዎች

 

ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት...

ከዚህ በፊት በሰ/መ/ቁጥር 249795 ላይ “ሠራተኛዉ በተከታታይ ከ5 ቀናት በላይ ለሆነ ጊዜ ከሥራ ቢቀር እንኳ ከሥራ ለቀረበት ለእያንዳንዱ ቀን አሠሪዉ ማስጠንቀቂያ (Warning in Writing) ሳይሰጥ የሥራ ዉልን... Read more

ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት...

ጉዳዩ በከተማ ክልል የሚገኝ መሬት ይዞታ መብት ለማስከበር የቀረበ ክስ የሚመለከት ነው፡፡ የሰበር አቤቱታው የቀረበው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሞበታል በሚል ነው፡፡ የክርክሩን... Read more

ሰባት ዳኞች በተሰየሙበት የሰበር ችሎት...

በሐይማኖት ተቋማት ውስጥ አስተዳደራዊ ተግባርን ለማከናወን በተሰማሩ ሰራተኞች የሚነሱ  የስራ ክርክሮችን በተመለከተ ፍርድ ቤቶች የስራ ክርክሩን ተቀብለው አከራክረው ለመወሰን ህጋዊ የዳኝነት ስልጣን ያላቸው ስለመሆኑ ትርጉም... Read more

ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት...

ከ2002 ዓ.ም እስከ 2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት የተሰጡ አስገዳጅ የሰበር ውሳኔዎችን ያጠቃለለ መጽሐፍ በልዮ ዕትም ለንባብ ምቹ ሆኖ ቀርቧል። Read more
1345678910Last
«June 2026»
MonTueWedThuFriSatSun
25262728293031
1234567
891011121314
15161718192021
22232425262728
293012345

በፍትህ ስርአቱ ውስጥ ለሚያገለግሉ የሶሻል ወርክ ባለሞያዎች የሚውል የስልጠና ማኑዋል የመጀመሪያ ረቂቅ ላይ ውይይት ተደረገ

366

በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የተባባሩት መንግስታት የህዝብ ፈንድ(UNFPA) የጋራ ትብብር በፍትህ ስርአት ውስጥ የሚገለግሉ የሶሻል ወርክ ባለሞያዎችን እውቀት እና ከህሎት በተሻለ ለመገንባት እየተዘጋጀ የሚገኘው የስልጠና ማኑዋል ረቂቅ ላይ የውይይት እና ግብአት ማሰባሰቢያ መድረክ በቀን 12/7/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አለም አቀፉን የሴቶች ቀን አከበሩ

367

የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የዘንድሮ ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን ማርች 8 በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ115ኛ ጊዜ GIVE TO GAIN በሚል መሪ ቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ50ኛ ጊዜ "የሴቶች ድምጽ ለዕኩልነት እና ለበለጸገች ኢትዮጵያ "በሚል መሪ ቃል መጋቢት 4 ቀን 2018 ዓ.ም በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት መሰብሰቢያ አዳራሽ ተከብሯል፡፡

የዙምባቡዌ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት እና ልዑክ ቡድናቸው ይፋዊ የስራ ጉብኝት ተጠናቀቀ

519

የዙምባቡዌ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት የተከበሩ ሉክ ማላባ እና ልኡካን ቡድናቸው ይፋዊ የስራ ጉብኝት በቀን 1/7/2018 ዓ.ም ተጠናቋል፡፡

Zimbabwean Chief Justice, Ethiopian Supreme Court President Agree to Advance Mutual Interests in Legal Domain

878

A memorandum of understanding (MoU) aimed at fostering collaboration and facilitating knowledge sharing between the judicial systems of the two nations was signed between Ethiopian Federal Supreme Court President Tewodros Mihret and Zimbabwean Chief Justice Luke Malaba today.

የዙምባብዌ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ሉክ ማላባ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት ጉብኝት አደረጉ፡፡

550

የዚምባብዌ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ሚስተር ሉክ ማላባ እና ልኡካን ቡድናቸው በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት በቀን 30/06/2018 ዓ.ም ጉብኝት አድርገዋል።

124678910Last