አብዱራሂም አክመል ቃሲም እና የፌዴራል... ጉዳዩ የግረበ-ሰዶም ወንጀልን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ነው፡፡ በስር ፍርድ ቤት በነበረው ክርክር አመልካች 1ኛ፡- የወንጀል ሕጉን አንቀጽ 631(1)(ለ) ድንጋጌን በመተላለፍ ከእርሱ ጋር... Read more
የቂ/ክ/ከ/ወረዳ 10 ቤቶች አስተዳደር... ለዚህ የሰበር ክርክር መነሻ የሆነው ጉዳይ ሊቀርብ የቻለው አመልካቾች በቀን 15/07/2013 ዓ.ም በተፃፈ አቤቱታ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመ/ቁ. 243668 በቀን 26/05/2013 ዓ.ም በዋለው ችሎት የሰጠው ውሳኔ መሰረታዊ... Read more
አቶ ዘላለም አማረ እና እነ ወ/ሮ አዜብ... ጉዳዩ የቤት ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ነው፡፡ በሥር ፍ/ቤት በተደረገው ክርክር የአሁን ተጠሪዎች ከሳሾች፤ የአሁን አመልካች ደግሞ ተከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል፡፡ የአሁን ተጠሪዎች... Read more
እነ አቶ ብርሃኑ ሻይ እና የአዲስ ከተማ... ጉዳዩ የከተማ ቤት ሁከት ክርክርን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የተጀመረው በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ነው፡፡ በሥር ፍ/ቤት በተደረገው ክርክር የአሁን አመልካቾች ከሳሾች፤ የአሁን ተጠሪዎች ደግሞ ተከሳሾች በመሆን ተከራክረዋል፡፡... Read more
የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ አባላት የትውውቅና የቃለ መሐላ... የዳኞች አስተዳደር ጉባኤ አባላት የትውውቅና የቃለ መሐላ... Sunday, August 8, 2021 289 የተሻሻለው የፌደራል የዳኝነት አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1233/2013 መጽደቁን ተከትሎ አዲስ የተደራጀው የፌደራል ዳኞች አስተዳደር ጉባኤ አባላት የትውውቅ እና ቃለ-መሐላ የመፈጸም ሥነሥርዓት ነሐሴ 1 ቀን 2013 ዓ.ም በሒልተን ሆቴል የስብሰባ አዳራሽ ተካሔደ፡፡ Read more
የዳኞች ሥልጠና ፍትሐዊና ተጠያቂነት ያለባቸው ፍርድ... የዳኞች ሥልጠና ፍትሐዊና ተጠያቂነት ያለባቸው ፍርድ... Saturday, August 7, 2021 215 በፌደራል በጠቅላይ ፍርድ ቤት እና በዩ.ኤን.ዲፒ (UNDP) መካካል እየተተገበረ ባለው የፍርድ ቤቶች ማሻሻያ ፕሮጀክት አማካኝነት እየተካሄደ በሚገኘው የዳኞች ስልጠና ሥርዓት የዳሰሳ ጥናት ላይ የግብአት ማሰባሰቢያ የውይይት መድረክ ሐምሌ 30 ቀን 2013 ዓ.ም በቤስት ዌስተርን ሆቴል ተካሔደ፡፡ Read more
የዳኞችን ዕውቀት እና ክሕሎት በማጎልበት የዳኝነት... የዳኞችን ዕውቀት እና ክሕሎት በማጎልበት የዳኝነት... Tuesday, August 3, 2021 215 የፌደራል የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓትን ለመደንገግ በወጣው አዋጅ ቁጥር 1183/2012 ላይ ከፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና ከፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ለተውጣጡ ዳኞች የተዘጋጀ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ከሐምሌ 24-25 ቀን 2013 ዓ.ም በራዲሰን ብሉ ሆቴል ተሰጠ፡፡ Read more
የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ዳኞችና የአስተዳደር ዘርፍ ክፍል... የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ዳኞችና የአስተዳደር ዘርፍ ክፍል... Sunday, July 25, 2021 206 የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ዳኞች እና የአስተዳደር ዘርፍ ከፍል ሃላፊዎች በሃገር አቀፍ ደረጃ እየተካሄደ ባለው “ኢትዮጵያን እናልብስ” ችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ላይ በመሳተፍ የሃገራችንን የደን ሽፋን የማሳደግና የአየር ንብረትን የመጠበቅ ኃላፊነታችውን ለመወጣት በጉለሌ ዕጽዋት ማዕከል 600 ሃገር በቀል የዛፍ ችግኞችን ተክለዋል፡፡ Read more