የሰበር ውሳኔዎች

 

ጨመሬ ቶሎሳ እና የኦሮሚያ ጠቅላይ አቃቤ...

የአሁን አመልካች በምዕራብ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በ/መ/ቁ 47863 እና በመ/ቁ በመ/ቁ 47862 በሁለቱም መዝገቦች ላይ 2ኛ ተከሳሽ ሲሆን ተጠሪ በአመልካች ላይ ያቀረበው የክስ ይዘትም አመልካች የኢትዮጵያ የፌዴራል ቡና... Read more

አቶ መሀመድ አለሙ እና የኦሮሚያ ጠቅላይ...

ጉዳዩ የቀረበው የኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሲሆን አመልካች 1ኛ ተከሳሽ አሁን የክርክሩ አካል ያልሆነው የትኦትኦ የልብስ ስፌት ፋብሪካ ኃ/የተ/የግ/ማ 2ኛ ተከሳሽ ተጠሪ ከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል፡፡ በስር ፍርድ... Read more

ወ/ሮ በላይነሽ ኩምሳ እና ግብርና...

የጉዳዩ አመጣጥ ተጠሪ ለአመልካች በቁጥር ማዕ/ሠ831በ/1/2 በ4/11/2015ዓ.ም በተጻፈ በቁጥር ማዕ/ሠ831በ/1/1 በ9/10/2015 በተጻፈ የምደባ ደብዳቤ ላይ የጥጥ ልማት መሪ ስራ አስፈጻሚ ውስጥ በደረጃ XVIII በመደብ... Read more

አቶ ተስፋዬ ደገፋ እና ዶ/ር ትዕዛዙ...

ለዚህ የሰበር ክርክር ምክንያት የሆነዉ ክርክር የተጀመረዉ በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሲሆን በከፍተኛዉ ፍርድ ቤት አመልካች ከሳሽ፣ ተጠሪዎች ደግሞ ተከሳሾች በመሆን መከራከራቸዉን የሥር ፍ/ቤቶች ዉሳኔ ያመለክታል፡፡ ክርክሩ... Read more
12345678910Last
«July 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
30123456
78910111213
14151617181920
21222324252627
28293031123
45678910

የወንጀል ፍትህ ስርአት ለማሻሻል በሚያስችሉ የትብብር...

615

የኢትዮጵያ የወንጀል ፍትህ ስርአት ለማሻሻል በፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት የወንጀል ፍትህ ስርአት ማሻሻያ ፕሮጀክት በአውሮፓ ህብረት ድጋፍ የሚደረገውን የልምድ ልውውጥ ለማሳካት በሚያስችሉና በሌሎች የትብብር መስኮች ላይ ከስዊድን ኤምባሲ ምክትል አምባሳደር ጋር በቀን 22/12/2016 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ውይይት ተደርጓል፡

የአሜሪካ ኤምባሲ ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የስማርት...

660

የአሜሪካ ኤምባሲ በአምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ አማካይነት በቀን 13/12/2016 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት በ300,000 ዶላር የሚገመት ድጋፍ ይህም ለ13 ስማርት ኮርት ሩም የሚያገለግሉ ኮምፒውተሮች፣ ካሜራዎች፣ መቅረጫ ቁሶች እና ስማርት ቲቪዎችን ያካተተ የቴክኖሎጂ መሳሪያዎችን አበርክቷል፡፡

ፍርድ ቤቱ የህጻናት ቀለብ አወሳሰን መምሪያና የዳኞች...

1118

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከዩኒሴፍ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር የህጻናት ቀለብ አወሳሰን መምሪያና የዳኞች ለህፃናት ተስማሚ ፍትህ የስልጠና ማንዋልን ነሐሴ 11 ቀን 2016 ዓ.ም አስመርቋል፡፡

የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ልዑክ ቡድን በፌዴራል...

759

የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ አለምአንተ፣ ምክትል ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ሙሉዓለም እንዲሁም የስራ ሃላፊዎችን ያካተተ ልዑክ ቡድን በቀን 06/11/2016 ዓ.ም በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት የልምድ ልውውጥ አድርገዋል፡፡

First1011121315171819Last