የሰበር ውሳኔዎች

 

የአፋር ክልል የኤትዮጵያ ኤሌክትሪክ...

ጉዳዩ የተጀመረው በአፋር ክልል የአሩሲረሱ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነው፡፡ በስር ፍርድ ቤት አመልካች 2ኛ ተከሳሽ ተጠሪ ከሳሽ አሁን የክርክሩ አካል ያልሆነው ኢትዮ ቴሌኮም 1ኛ ተከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል፡፡ የስር ከሳሽ በስር ተከሳሾች... Read more

በፌደራል ጉምሩክ ኮሚሽን የድሬዳዋ...

ጉዳዩ ካሳን የሚመለከት ሆኖ ክርክሩ የተጀመረው በሱማሌ ክልል የሲቲ ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት ነው፡፡ በስር ፍ/ቤት አመልካች ተከሳሽ ተጠሪ ደግሞ ከሳሽ ሆነው ተከራክረዋል፡፡ ተጠሪ ጥር 23 ቀን 2015ዓ.ም ለሲቲ ዞን ከፍተኛ ፍርድ... Read more

አቶ ኡስማን ሰዒድ እና በኢፌዴሪ ጉምሩክ...

ጉዳዩ የጉምሩክ ሠራተኛ የሥራ ክርክርን በተመለከተ ተፈጻሚነት ያለው ሕግ የትኛው ነው የሚለውን የሚመለከት ነው፡፡ የሰበርአቤቱታው የቀረበው የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሰሚ ችሎት በሠጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት... Read more

ህዳሴ ቴሌኮም አክስዮን ማህበር እና አቶ...

ጉዳዩ የተጀመረው በምስራቅ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሲሆን የአሁን አመልካች ተከሳሽ የአሁን ተጠሪ ከሳሽ የነበሩ ሲሆን ከሳሽ ባቀረቡት ክስ በተከሳሽ መስሪያ ቤት ሲሰሩ በመዝገብ ቁጥር 56212 ተከሰው ከተለያዩ ወጪዎች ጋር ብር... Read more
245678910Last
«May 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
2829301234
567891011
12131415161718
19202122232425
2627282930311
2345678

ሰባተኛ ዙር የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጉባኤ ተካሔደ

189

የፌደራል ፍርድ ቤቶች ፕሬዝደንቶች፣ ምክትል ፕሬዝደንቶች፣የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ዳኞች፣ የፌደራል ከፍተኛ እና መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ተወካይ ዳኞች፣ የክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝደንቶች፣የአዲስ አበባና የድሬዳዋ ከተማ ፍርድ ቤቶች ፕሬዝደንቶችን በአባልነት ያቀፈው ሰባተኛ ዙር የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጉባኤ መጋቢት 28 ቀን 2017 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ ተካሂዷል፡፡

በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ በመምከር ሲካሄድ የቆየው ሀገር...

179

በመድረኩም ከተመረጡ አጀንዳዎች ጋር በተገናኘ ሙያዊ ማብራሪያዎች ቀርበው ሰፊ ውይይት ተደርጎባቸዋል።

በመጨረሻም ለመጪው 1 ዓመት የግንኙነት መድረኩ ምክትል ሰብሳቢ ምርጫ ተደርጎ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ኤርሴኖ አቡሬ ተመርጠዋል።

ሀገር አቀፍ የህግ ተርጓሚዎች መድረክ እየተካሄደ ይገኛል

170

የፌደራል እና የክልል ፍርድ ቤቶች ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንቶችን ያካተተ ሀገር አቀፍ የህግ ተርጓሚዎች መድረክ በቀን 27/07/2017 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡

245678910Last