የሰበር ውሳኔዎች

 

አቶ መኩሪያ መሶሬ እና -አቶ ታደሰ...

ለዚህ ሰበር ክርክር መነሻ የሆነው የገጠር መሬት ይዞታንየተመለከተጉዳይ ሲሆን የተጀመረው በጠምባሮወረዳፍ/ቤት ነው፡፡ በዚህ ፍ/ቤትአመልካች ተከሳሽ ሲሆኑ ተጠሪ ደግሞ ከሳሽነበሩ፡፡ የሰበር አቤቱታዉ የቀረበዉበደቡብ ብ/ብ/ሕዝቦች... Read more

ፖል ሪየስ እና ልጆቹ (ኢትዮጵያ) ሊሚትድ...

ጉዳዩ ያልተከፈለ ቀረጥና ታክስ የሚመለከት ሲሆን ጉዳዩ የጀመረው አመልካች በተለያዩ ዲክላራሲዮን ቁጥሮች ቀረጥና ታክስ በመክፈል ያስገባቸውን እቃዎች ተጠሪ የድህረ እቃ አወጣጥ ኦዲት በማድረግ ቀሪ ያልተከፈለ ቀረጥና ታክስ ከቅጣት... Read more

ደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ አክሲዮን ማህበር...

አመልካች በአጭር ሥነ-ሥርዓት ያቀረበው ክስ 1ኛ ተጠሪ ብድር ወስዶ ስላልከፈለ እና 2ኛና 3ኛ ተጠሪዎች የ1ኛ ተጠሪ ማህበር አባል በመሆናቸው በውልና በንግድ ሕግ አንቀጽ 280 መሠረት የአንድነትና ነጠላ ኃላፊነት ስላለባቸው... Read more

ወ/ሮ ብርሃኔ ተካ እና እነ አቶ...

ጉዳዩ የተመለሰለት የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የካ ምድብ ችሎት ጉዳዩን መርምሮ የሥር 1ኛ አመልካች /የአሁን አመልካች/ ሚስትነት ስንመለከት በቀረበው የፍርድ ቤት ውሳኔ በ17/6/2002 ዓ/ም የአዲስ አበባ ከተማ ይግባኝ... Read more
135678910Last
«May 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
2829301234
567891011
12131415161718
19202122232425
2627282930311
2345678

የፍርድ ቤት መር አስማሚነት ላይ የሁለት ቀናት ስልጠና ተሰጠ

219

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከፌደራል የፍትሕና ሕግ ኢንስቲትዩት እና ከኢትዮጵያ የማስማማትና ግልግል ዳኝነት ማዕከል (EMAC) ጋር በመተባበር የሁለት ቀናት ስልጠና ለፌደራል ከፍተኛ እና መጀመሪያ ፍርድ ቤት ረዳት ዳኞች ተሰጥቷል፡፡

ስዊድን አገር ለተደረገው የስራ ጉብኝትና ልምምድ ልውውጥ...

97

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከአውሮፓ ህብረት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ እያከናወነ ከሚገኘው የወንጀል ፍትህ አስተዳደር መሻሻያ ተግባራት መካከል በወንጀል ፍትህ አስተዳደር የተሻለ ተሞክሮ ካላቸው አውሮፓ አገራት ፍርድ ቤቶች ልምድ መቅሰም ይገኝበታል። ይህንኑ ተከትሎ በቅርቡ 23 የፌደራል ፍርድ ቤቶች ዳኞች ወደ ስዊድን አገር በመጓዝ ከአገሪቱ ፍ/ቤቶች ልምምድ መቅሰማቸው ይታወቃል፡:

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቦሌ ምድብ ችሎት የአንድ...

108

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ቴዎድሮስ ምህረት በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቦሌ ምድብ ችሎት እና በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ለሚ ኩራ ምድብ ችሎት በመገኘት ጉብኝት አድርገዋል።

የፍርድ ቤት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ መልካም ስነ ምግባርን...

108

በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት መልካም ስነ-ምግባራዊ ባህርይ የተላበሰ አገልግሎት አሰጣጥን ለማጎልበት ስነልቦና፣ ስነምግባርና አገልግሎት አሰጣጥ በሚል ርዕስ መጋቢት 3 ቀን 2017 ዓ.ም የአንድ ቀን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ከተቋሙ ልዩ ልዩ የስራ ክፍሎች ለተዉጣጡ 115 ሰራተኞች ተሰጥቷል፡፡

135678910Last