ወ/ሮ ማስተዋል መኩሪያ እና የቤኒሻንጉል...

ቅሬታውም  የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሞበታል በሚል ነው፡፡የስልጣን ጉዳይ የሚመነጨው ከህግ እንጂ ከሌላ ስላልሆነ በህግ በግልጽ ያልተሰጠውን... Read more

አቶ መላኩ ካሳዉ ዓለሙ እና የኢትዮጵያ...

ጉዳዩ የሥራ ክርክር ሲሆን አመልካችም በተጠሪ መስሪያ ቤት ዉስጥ ከ1980 ዓ.ም ጀምሮ በተለያየ የሥራ መደብ ላይ ሲሠሩ ቆይተዉ ነሐሴ 01 ቀን 2014 ዓ.ም ጡረታ በመዉጣታቸዉ የስራ ዉላቸዉ መቋረጡንና በወቅቱም ደመወዛቸዉ ብር... Read more

አቶ ካሳሁን ወረዳ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ...

ጉዳዩ የአመት እረፍት በገንዘብ ተቀይሮ እንዲከፈለኝና የምስክር ወረቀት እንዲሰጥኝ ክርክርነ የተመለከተ ሲሆን አመልካችም የሥር ፍ/ቤቶች የአሁን አመልካች ያልተጠቀምኩባቸዉ የ2012 ዓ.ም፣ የ2013 ዓ.ም እና የ2014 ዓ.ም... Read more

ወ/ሮ አስያ ሐጂ አብዲ እና እነ አቶ...

ጉዳዩ የባልና ሚስት ክርክርን የሚመለከት ሆኖ አቤቱታውም ለክርክሩ መነሻ የሆኑት ከብቶች እና ይዞታ በጋብቻ ጊዜ በሽሪያ ፍ/ቤት በኒካ የተቆጠሩ ስለመሆኑ በስር ፍ/ቤት በማስረጃ ተረጋግጦ እያለ አዲስ ጭብጥ በመመስረት ጋብቻ ሲፈጸም... Read more
12345678910Last
«September 2023»
MonTueWedThuFriSatSun
28293031123
45678910
11121314151617
18192021222324
2526272829301
2345678

የተማሪዎችን የሕግ ግንዛቤ ለማሳደግ የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ

714

በትምህርት ቤቶችና በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የሚገኙ ተማሪዎች ያላቸውን የሕግ ግንዛቤ ለማሳደግ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ በትምሕርት ሚኒስቴር፣ በሳይንስና ከፍተኛ ትምሕርት ሚኒስቴር እንዲሁም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት ቤት መካከል ተፈረመ፡፡

ለስትራቴጂካዊ ዕቅድ ዝግጅት የተካሄዱ የትንተና ጥናቶች...

723

በአማካሪ ድርጅት የሚሰራውን ሶስተኛው የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ዝግጅት ሂደትን እንዲከታተል በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የተቋቋመው ዓብይና የቴክኒክ ኮሚቴ አማካሪ ድርጅቱ ለስትራቴጂካዊ ዕቅድ ዝግጅት ባካሄዳቸው የትንተና ጥናቶች ላይ ተጨማሪ ግብዓት ሰጠ፡፡

First2425262728303233