ወ/ሮ ማስተዋል መኩሪያ እና የቤኒሻንጉል... ቅሬታውም የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሞበታል በሚል ነው፡፡የስልጣን ጉዳይ የሚመነጨው ከህግ እንጂ ከሌላ ስላልሆነ በህግ በግልጽ ያልተሰጠውን... Read more
አቶ መላኩ ካሳዉ ዓለሙ እና የኢትዮጵያ... ጉዳዩ የሥራ ክርክር ሲሆን አመልካችም በተጠሪ መስሪያ ቤት ዉስጥ ከ1980 ዓ.ም ጀምሮ በተለያየ የሥራ መደብ ላይ ሲሠሩ ቆይተዉ ነሐሴ 01 ቀን 2014 ዓ.ም ጡረታ በመዉጣታቸዉ የስራ ዉላቸዉ መቋረጡንና በወቅቱም ደመወዛቸዉ ብር... Read more
አቶ ካሳሁን ወረዳ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ... ጉዳዩ የአመት እረፍት በገንዘብ ተቀይሮ እንዲከፈለኝና የምስክር ወረቀት እንዲሰጥኝ ክርክርነ የተመለከተ ሲሆን አመልካችም የሥር ፍ/ቤቶች የአሁን አመልካች ያልተጠቀምኩባቸዉ የ2012 ዓ.ም፣ የ2013 ዓ.ም እና የ2014 ዓ.ም... Read more
ወ/ሮ አስያ ሐጂ አብዲ እና እነ አቶ... ጉዳዩ የባልና ሚስት ክርክርን የሚመለከት ሆኖ አቤቱታውም ለክርክሩ መነሻ የሆኑት ከብቶች እና ይዞታ በጋብቻ ጊዜ በሽሪያ ፍ/ቤት በኒካ የተቆጠሩ ስለመሆኑ በስር ፍ/ቤት በማስረጃ ተረጋግጦ እያለ አዲስ ጭብጥ በመመስረት ጋብቻ ሲፈጸም... Read more
የተማሪዎችን የሕግ ግንዛቤ ለማሳደግ የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ የተማሪዎችን የሕግ ግንዛቤ ለማሳደግ የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ Sunday, May 16, 2021 714 በትምህርት ቤቶችና በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የሚገኙ ተማሪዎች ያላቸውን የሕግ ግንዛቤ ለማሳደግ የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ በትምሕርት ሚኒስቴር፣ በሳይንስና ከፍተኛ ትምሕርት ሚኒስቴር እንዲሁም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት ቤት መካከል ተፈረመ፡፡ Read more
ለስትራቴጂካዊ ዕቅድ ዝግጅት የተካሄዱ የትንተና ጥናቶች... ለስትራቴጂካዊ ዕቅድ ዝግጅት የተካሄዱ የትንተና ጥናቶች... Saturday, May 8, 2021 723 በአማካሪ ድርጅት የሚሰራውን ሶስተኛው የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ዝግጅት ሂደትን እንዲከታተል በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የተቋቋመው ዓብይና የቴክኒክ ኮሚቴ አማካሪ ድርጅቱ ለስትራቴጂካዊ ዕቅድ ዝግጅት ባካሄዳቸው የትንተና ጥናቶች ላይ ተጨማሪ ግብዓት ሰጠ፡፡ Read more
ፍርድ ቤቶች በዘጠኝ ወሩ ከአንድ መቶ 19 ሺህ በላይ... ፍርድ ቤቶች በዘጠኝ ወሩ ከአንድ መቶ 19 ሺህ በላይ... Friday, May 7, 2021 718 የፌደራል ፍርድ ቤቶች በ2013 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ለ119, 413 መዛግብት እልባት መስጠታቸውን የሶስቱ የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የተጠቃለለ የዘጠኝ ወር የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት አመለከተ፡፡ Read more
ፍርድ ቤቱ በአገልግሎት አሰጣጥ መልካም ተሞክሮ ለመቅሰም... ፍርድ ቤቱ በአገልግሎት አሰጣጥ መልካም ተሞክሮ ለመቅሰም... Thursday, April 29, 2021 787 የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሬጂስትራር አገልግሎትን ለማሻሻል የሚያስችለውን መልካም ተሞክሮ ለመቅሰም በኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጉብኝት አደረገ፡፡ Read more