ሰባት ዳኞች በተሰየሙበት የሰበር ችሎት... በሐይማኖት ተቋማት ውስጥ አስተዳደራዊ ተግባርን ለማከናወን በተሰማሩ ሰራተኞች የሚነሱ የስራ ክርክሮችን በተመለከተ ፍርድ ቤቶች የስራ ክርክሩን ተቀብለው አከራክረው ለመወሰን ህጋዊ የዳኝነት ስልጣን ያላቸው ስለመሆኑ ትርጉም... Read more
ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት... ከ2002 ዓ.ም እስከ 2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት የተሰጡ አስገዳጅ የሰበር ውሳኔዎችን ያጠቃለለ መጽሐፍ በልዮ ዕትም ለንባብ ምቹ ሆኖ ቀርቧል። Read more
ወ/ሮ የማርውሃ ወርቅነህ እና እነ ወ/ሮ... የጉዳዩ አመጣጥ ባጭሩ ሲታይ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተጠሪዎች ከሳሽ አመልካች ደግሞ ጣልቃ ገብ ሆነው ተከራክረዋል፡፡ ተጠሪዎች በቀን 11/09/2013 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት አቤቱታ የእናታቸው ወ/ሮ ሸዋነሽ ስመኝ... Read more
ጨመሬ ቶሎሳ እና የኦሮሚያ ጠቅላይ አቃቤ... የአሁን አመልካች በምዕራብ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በ/መ/ቁ 47863 እና በመ/ቁ በመ/ቁ 47862 በሁለቱም መዝገቦች ላይ 2ኛ ተከሳሽ ሲሆን ተጠሪ በአመልካች ላይ ያቀረበው የክስ ይዘትም አመልካች የኢትዮጵያ የፌዴራል ቡና... Read more
የፌደራል ፍርድ ቤቶች የ2016 በጀት አመት የ9 ወራት... የፌደራል ፍርድ ቤቶች የ2016 በጀት አመት የ9 ወራት... Friday, June 14, 2024 5708 የፌደራል ፍርድ ቤቶች የ2016 በጀት አመት የ9 ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ በቀን 28/09/2016 ዓ.ም ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ቀርቦ ተገምግሟል Read more
የፌደራል ፍርድ ቤቶች ፍኖተ ካርታ የ9 ወር እቅድ... የፌደራል ፍርድ ቤቶች ፍኖተ ካርታ የ9 ወር እቅድ... Friday, June 14, 2024 1907 የፌደራል ፍርድ ቤቶች ፍኖተ ካርታ የ9 ወር አፈጻጸም ግምገማ በሀገራዊ የፍርድ ቤቶችና የፍትህ አካላት ትራንስፎርሜሽን የስራ አፈጻጸም የምክክር መድረክ ላይ በቀን 23/09/2016 ዓ.ም ቀርቧል:: Read more
የፌደራል ፍትህ አካላት የወንጀል ፍትህ አስተዳደር አብይ... የፌደራል ፍትህ አካላት የወንጀል ፍትህ አስተዳደር አብይ... Friday, June 14, 2024 1889 የፌደራል ፍትህ አካላት የወንጀል ፍትህ አስተዳደር አብይ ኮሚቴ የውይይት መድረክ ግንቦት 22 ቀን 2016 ዓ.ም በወንጀል ፍትህ አስተዳደር ስርአት ውስጥ ከአሰራርና ከህግ ረገድ የሚስተዋሉ ችግሮችና መፍትሄዎቻቸው ላይ ውይይት ተካሂዷል Read more
የፌደራል ዳኝነት አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1233/13 እና... የፌደራል ዳኝነት አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1233/13 እና... Friday, June 14, 2024 1668 የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፌደራል ዳኝነት አስተዳደር አዋጅ ቁጥር .1233/13 እና የፌደራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/13ን ለማሻሻል የሚያስችል የግብዓት ማሰባሰብ የውይይት መድረክ ከዉጭ ባለድርሻ አካላት ጋር ግንቦት 20 ቀን 2016 ዓ/ም አከናዉኗል Read more
12Dec2025 በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍርድ አፈጻጸም ጽ/ቤት ውስጥ የሚገኝ የሀራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ Friday, December 12, 2025 Read more
6Nov2025 በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍርድ አፈጻጸም ጽ/ቤት ውስጥ ሚገኝ የሀራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ Thursday, November 6, 2025 Read more
8Oct2025 በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍርድ አፈጻጸም ጽ/ቤት ውስጥ ሚገኝ የሀራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ Wednesday, October 8, 2025 Read more