የሰበር ውሳኔዎች

 

ሰባት ዳኞች በተሰየሙበት የሰበር ችሎት...

በሐይማኖት ተቋማት ውስጥ አስተዳደራዊ ተግባርን ለማከናወን በተሰማሩ ሰራተኞች የሚነሱ  የስራ ክርክሮችን በተመለከተ ፍርድ ቤቶች የስራ ክርክሩን ተቀብለው አከራክረው ለመወሰን ህጋዊ የዳኝነት ስልጣን ያላቸው ስለመሆኑ ትርጉም... Read more

ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት...

ከ2002 ዓ.ም እስከ 2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት የተሰጡ አስገዳጅ የሰበር ውሳኔዎችን ያጠቃለለ መጽሐፍ በልዮ ዕትም ለንባብ ምቹ ሆኖ ቀርቧል። Read more

ወ/ሮ የማርውሃ ወርቅነህ እና እነ ወ/ሮ...

የጉዳዩ አመጣጥ ባጭሩ ሲታይ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተጠሪዎች ከሳሽ አመልካች ደግሞ ጣልቃ ገብ ሆነው ተከራክረዋል፡፡ ተጠሪዎች በቀን 11/09/2013 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት አቤቱታ የእናታቸው ወ/ሮ ሸዋነሽ ስመኝ... Read more

ጨመሬ ቶሎሳ እና የኦሮሚያ ጠቅላይ አቃቤ...

የአሁን አመልካች በምዕራብ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በ/መ/ቁ 47863 እና በመ/ቁ በመ/ቁ 47862 በሁለቱም መዝገቦች ላይ 2ኛ ተከሳሽ ሲሆን ተጠሪ በአመልካች ላይ ያቀረበው የክስ ይዘትም አመልካች የኢትዮጵያ የፌዴራል ቡና... Read more
12345678910Last
«March 2026»
MonTueWedThuFriSatSun
2324252627281
2345678
9101112131415
16171819202122
23242526272829
303112345

የፌደራል ዳኝነት አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1233/13 እና...

1853

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፌደራል ዳኝነት አስተዳደር አዋጅ ቁጥር .1233/13 እና የፌደራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/13ን ለማሻሻል የሚያስችል የግብዓት ማሰባሰብ የውይይት መድረክ ከዉጭ ባለድርሻ አካላት ጋር ግንቦት 20 ቀን 2016 ዓ/ም አከናዉኗል

የፌዴራል ዳኝነት አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1233/13...

1738

የፌዴራል ዳኝነት አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1233/13 እና የፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/13ን ለማሻሻል የግብዓት ማሰባሰቢያ መድረክ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና በጀስቲስ ፎር ኦል ኘሪስን ፌሎሺፕ ትብብር በቀን 17/09/2016 ዓ.ም የሶስቱም ደረጃ ፍርድ ቤቶች አመራሮች፣ተጠሪ ዳኞች፤ ሰብሳቢ ዳኞች እና የስራ ክፍል ኃላፊዎች በተገኙበት ተደርጓል::

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች የእርስ በእርስ...

2134

ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዳኞች የእርስ በርስ የዉይይት መድረክ ግንቦት 16 ቀን 2016 ዓ.ም በይፋ ተጀምሯል

ዉይይቱ ለአንድ ዓመት የታቀደና በየወሩ አንድ ጊዜ የሚደረግ ሲሆን ፍርድ ቤት በህዝብ ዘንድ አመኔታን ያተረፈ እንዲሆን እና ወጥነት ያለዉ ዉሳኔ በተመሳሳይ ጉዳይ ላይ ለመወሰን የሚያስችል ወሳኝ ጉዳዬች ላይ ትኩረት አድርጎ ዳኞች እርስ በእርስ እንዲወያዩ የሚያስችል ነው::

“ወደ ፍርድ ቤት የሚመጡ ህጻናት ልጆቻችን ናቸው...

1607

የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ከUNFPA ጋር በመተባበር ከሶስቱም የፌደራል ፍርድ ቤቶች ለተውጣጡ ሬጅስትራሮች፣ ችሎት ፀሀፊዎች እና ችሎት ስነሰርዓት ሰራተኞች ባዘጋጀው በህጻናት ተግባቦት እና አያያዝ ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና ተሰጠ 

First3637383941434445Last