የሰበር ውሳኔዎች

 

ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት...

ጉዳዩ በከተማ ክልል የሚገኝ መሬት ይዞታ መብት ለማስከበር የቀረበ ክስ የሚመለከት ነው፡፡ የሰበር አቤቱታው የቀረበው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሞበታል በሚል ነው፡፡ የክርክሩን... Read more

ሰባት ዳኞች በተሰየሙበት የሰበር ችሎት...

በሐይማኖት ተቋማት ውስጥ አስተዳደራዊ ተግባርን ለማከናወን በተሰማሩ ሰራተኞች የሚነሱ  የስራ ክርክሮችን በተመለከተ ፍርድ ቤቶች የስራ ክርክሩን ተቀብለው አከራክረው ለመወሰን ህጋዊ የዳኝነት ስልጣን ያላቸው ስለመሆኑ ትርጉም... Read more

ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት...

ከ2002 ዓ.ም እስከ 2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት የተሰጡ አስገዳጅ የሰበር ውሳኔዎችን ያጠቃለለ መጽሐፍ በልዮ ዕትም ለንባብ ምቹ ሆኖ ቀርቧል። Read more

ወ/ሮ የማርውሃ ወርቅነህ እና እነ ወ/ሮ...

የጉዳዩ አመጣጥ ባጭሩ ሲታይ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተጠሪዎች ከሳሽ አመልካች ደግሞ ጣልቃ ገብ ሆነው ተከራክረዋል፡፡ ተጠሪዎች በቀን 11/09/2013 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት አቤቱታ የእናታቸው ወ/ሮ ሸዋነሽ ስመኝ... Read more
12345678910Last
«April 2026»
MonTueWedThuFriSatSun
303112345
6789101112
13141516171819
20212223242526
27282930123
45678910

በሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት...

1852

በሲዳማ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዝደንት ክቡር አቶ ዲንጋማ ዲዴ የተመራ እና አራት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችን ያካተተ የልዑክ ቡድን ሰኔ 5 ቀን 2016 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመገኘት የልምድ ልውውጥ አድርጓል::

የፌደራል ፍርድ ቤቶች የዋይድ ኤርያ ኔትወርክ ዝርጋታ...

2008

የፌደራል ፍርድ ቤት ፕሬዝደንቶች፣ ምክትል ፕሬዝደንቶች እንዲሁም የስራ ሃላፊዎችን ያካተተ 3 የልዑክ ቡድን የፌደራል ፍርድ ቤቶች የዋይድ ኤርያ ኔትወርክ ዝርጋታ የደረሰበትን ደረጃ ለማየት የመስክ ጉብኝት በቀን 29/09/2016 ዓ.ም ጉብኝት አድርገዋል

First3738394042444546Last

[EasyDNNnews:IfExists:Event] [EasyDNNnews:EndIf:Event] [EasyDNNnews:IfNotExists:Event] [EasyDNNnews:EndIf:Event]
123