የሰበር ውሳኔዎች

 

ሰባት ዳኞች በተሰየሙበት የሰበር ችሎት...

በሐይማኖት ተቋማት ውስጥ አስተዳደራዊ ተግባርን ለማከናወን በተሰማሩ ሰራተኞች የሚነሱ  የስራ ክርክሮችን በተመለከተ ፍርድ ቤቶች የስራ ክርክሩን ተቀብለው አከራክረው ለመወሰን ህጋዊ የዳኝነት ስልጣን ያላቸው ስለመሆኑ ትርጉም... Read more

ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት...

ከ2002 ዓ.ም እስከ 2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት የተሰጡ አስገዳጅ የሰበር ውሳኔዎችን ያጠቃለለ መጽሐፍ በልዮ ዕትም ለንባብ ምቹ ሆኖ ቀርቧል። Read more

ወ/ሮ የማርውሃ ወርቅነህ እና እነ ወ/ሮ...

የጉዳዩ አመጣጥ ባጭሩ ሲታይ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተጠሪዎች ከሳሽ አመልካች ደግሞ ጣልቃ ገብ ሆነው ተከራክረዋል፡፡ ተጠሪዎች በቀን 11/09/2013 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት አቤቱታ የእናታቸው ወ/ሮ ሸዋነሽ ስመኝ... Read more

ጨመሬ ቶሎሳ እና የኦሮሚያ ጠቅላይ አቃቤ...

የአሁን አመልካች በምዕራብ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በ/መ/ቁ 47863 እና በመ/ቁ በመ/ቁ 47862 በሁለቱም መዝገቦች ላይ 2ኛ ተከሳሽ ሲሆን ተጠሪ በአመልካች ላይ ያቀረበው የክስ ይዘትም አመልካች የኢትዮጵያ የፌዴራል ቡና... Read more
12345678910Last
«January 2026»
MonTueWedThuFriSatSun
2930311234
567891011
12131415161718
19202122232425
2627282930311
2345678

ወንጀል ነክ ነገር ዉስጥ ገብተዉ የተገኙ ወጣቶችና...

1421

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ከዓለም አቀፉ የህጻናት አድን ድርጅት (Save The Children) ጋር በመተባበር ወንጀል ነክ ነገር ዉስጥ ገብተዉ የተገኙ ወጣቶችና በሴቶችና ህጻናት ችሎት ያጋጠሙ መልካም ተለሞክሮዎችና ተግዳሮቶች (Children in conflict with the law) በሚል ርዕስ በተዘጋጀው የምክክር መድረክ 50 የሚጠጉ ከፌደራልና ክልል ፍርድ ቤቶች የተዉጣጡ ዳኞችና ማህበራዊ ሳይንስ ባለሙያዎች ተሳትፈዋል፡፡

ሀገር አቀፍ የዳኝነት የምክክርና ስልጠና ፕሮግራም ማጠቃለያ

1725

በተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብት ጽህፈት ቤት የከፍተኛ ኮሚሽነር -ምስራቅ አፍሪካ ክልላዊ ጽህፈት ቤት (OHCHR-EARO) ከኢትዮጵያ ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጋር በመተባበር የተዘጋጀው ምክክር መድረክ ፕሮፌሰር ክሪስቶፈር ሚባዚራ የህዝብ ጥቅም ሙግት ከኢኮኖሚ፣ ማህበራዊ እና የባህል መብቶች አንጻር ያለውን አንድምታ ሰፊ ማብራሪያ ያቀረቡበትና ውይይት የተደረገበት ሲሆን ታከለ ቡልቶ (ዶ/ር) በበኩላቸው አለምአቀፍ የሰብአዊ መብቶችና እነዚህን መብቶች ለማስፈጸም የሀገር ውስጥ ህጎችን ሚና በተመለከተ ትንትና አቅርበዋል፡፡

በቻይና ሲካሄድ የቆየው የብሪክስ አገራት ዳኞች ሴሚናር ተጠናቀቀ

1673

በሁለት ዙር ተከፍሎ በቻይና የዳኝነት ስርዓት ኮሌጅ አዘጋጅነት የተካሄደው የብሪክስ አገራት ዳኞች ሴሚናር ሕዳር 25 ቀን 2016 ዓ.ም ተጠናቋል፡፡ በሴሚናሩ ላይ የኢትዮጵያ፤ የግብፅ እና የብራዚል ልዑካን የተሳተፉ ሲሆን በተለይም በሁለተኛው እና በመጨረሻው ዙር የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ ፉአድ ኪያርን ጨምሮ 11 የፌደራል ፍርድ ቤቶች ዳኞች እንዲሁም ከፍትህ ሚኒስቴር 9 ዓቃቢያነ ህጎች ተሳትፈዋል፡፡

 

ፍርድ ቤቱ ከወርልድ ባንክ ስታር ኢኒሺዬቲቭ ጋር...

1557

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከወርልድ ባንክ ስታር ኢኒሺዬቲቭ (World Bank Star Initiative) ጋር በመተባበር በሶስቱም ደረጃ ለሚገኙ የፌደራል ፍርድ ቤቶች ዳኞች ያዘጋጀው የ3 ቀን ሥልጠና ተጠናቀቀ፡፡

First4041424345474849Last