የሰበር ውሳኔዎች

 

ሰባት ዳኞች በተሰየሙበት የሰበር ችሎት...

በሐይማኖት ተቋማት ውስጥ አስተዳደራዊ ተግባርን ለማከናወን በተሰማሩ ሰራተኞች የሚነሱ  የስራ ክርክሮችን በተመለከተ ፍርድ ቤቶች የስራ ክርክሩን ተቀብለው አከራክረው ለመወሰን ህጋዊ የዳኝነት ስልጣን ያላቸው ስለመሆኑ ትርጉም... Read more

ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት...

ከ2002 ዓ.ም እስከ 2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት የተሰጡ አስገዳጅ የሰበር ውሳኔዎችን ያጠቃለለ መጽሐፍ በልዮ ዕትም ለንባብ ምቹ ሆኖ ቀርቧል። Read more

ወ/ሮ የማርውሃ ወርቅነህ እና እነ ወ/ሮ...

የጉዳዩ አመጣጥ ባጭሩ ሲታይ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተጠሪዎች ከሳሽ አመልካች ደግሞ ጣልቃ ገብ ሆነው ተከራክረዋል፡፡ ተጠሪዎች በቀን 11/09/2013 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት አቤቱታ የእናታቸው ወ/ሮ ሸዋነሽ ስመኝ... Read more

ጨመሬ ቶሎሳ እና የኦሮሚያ ጠቅላይ አቃቤ...

የአሁን አመልካች በምዕራብ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በ/መ/ቁ 47863 እና በመ/ቁ በመ/ቁ 47862 በሁለቱም መዝገቦች ላይ 2ኛ ተከሳሽ ሲሆን ተጠሪ በአመልካች ላይ ያቀረበው የክስ ይዘትም አመልካች የኢትዮጵያ የፌዴራል ቡና... Read more
12345678910Last
«January 2026»
MonTueWedThuFriSatSun
2930311234
567891011
12131415161718
19202122232425
2627282930311
2345678

የፌደራል ፍ/ቤቶች የ2016 በጀት አመት እቅድና...

1309

በሪፖርቱ በእቅድ ዝግጅት ምዕራፍ ላይ የተከናወኑ ተግባራት፣ የዳኝነት ነጻነትና ተጠያቂነት መርሆዎችን ከማጠናከር፣ ቅልጥፍናና ጥራትን ከማሳደግ ፣የፍ/ቤቶችን ተደራሽነት ከማስፋፋት፣ አገራዊና አለምአቀፋዊ አጋርነትን እንዲሁም የመምራትና የመፈጸም ብቃት ከማሳደግ አኳያ የተከናወኑ ተግባራት የተዘረዘሩ ሲሆን በተጨማሪነትም የኢኮቴ አጠቃቀም እና የፋይናንስና ንብረት ውጤታማነትን ለማሳደግ የተከናወኑ ተግባራት በሰፊው ማብራሪያ ተሰጥቶባቸዋል፡፡

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከወርልድ ባንክ ስታር...

1396

የስልጠናው አላማ ዳኞችን በህገወጥ የገንዘብ ዝውውር፣ በሙስና ወንጀሎች ሀብት ማስመለስ እና ሌሎች ተያያዥ የወንጀል ጉዳዬች እና የፍርድ ሂደቶች ላይ በአለም አቀፍ ተሞክሮዎች ላይ ግንዛቤ ለማስጨበጥ እና በጉዳዩ ዙሪያ የኢትዬጵያ ህግ ምን ይላል የሚለውን በተመለከተ ውይይት ለማድረግ ሲሆን ስልጠናው ከህዳር 7 እስከ ህዳር 9 ቀን 2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል፡፡

በፍርድ ቤት በማስረጃነት ሲቀርቡ ቴምብር ቀረጥ...

1914

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር ገቢዎች ቢሮ በፍርድ ቤት በማስረጃነት በሚቀርቡ ሠነዶች ላይ የቴምብር ቀረጥ ለማስለጠፍ እና ቀረጥ በተመን ለማስከፈል ባለጉዳዮች ክርክራቸውን በሚያቀርቡበት ምድብ ችሎቶች አቅራቢያ አገልግሎቱን ለመስጠት ጥቅምት 15 ቀን 2016 ዓ.ም የመግባቢያ ስምምነት የተፈራረሙ መሆኑ ይታወቃል፡፡

First4142434446484950Last