የሰበር ውሳኔዎች

 

ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት...

ከዚህ በፊት በሰ/መ/ቁጥር 249795 ላይ “ሠራተኛዉ በተከታታይ ከ5 ቀናት በላይ ለሆነ ጊዜ ከሥራ ቢቀር እንኳ ከሥራ ለቀረበት ለእያንዳንዱ ቀን አሠሪዉ ማስጠንቀቂያ (Warning in Writing) ሳይሰጥ የሥራ ዉልን... Read more

ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት...

ጉዳዩ በከተማ ክልል የሚገኝ መሬት ይዞታ መብት ለማስከበር የቀረበ ክስ የሚመለከት ነው፡፡ የሰበር አቤቱታው የቀረበው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ተፈጽሞበታል በሚል ነው፡፡ የክርክሩን... Read more

ሰባት ዳኞች በተሰየሙበት የሰበር ችሎት...

በሐይማኖት ተቋማት ውስጥ አስተዳደራዊ ተግባርን ለማከናወን በተሰማሩ ሰራተኞች የሚነሱ  የስራ ክርክሮችን በተመለከተ ፍርድ ቤቶች የስራ ክርክሩን ተቀብለው አከራክረው ለመወሰን ህጋዊ የዳኝነት ስልጣን ያላቸው ስለመሆኑ ትርጉም... Read more

ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት...

ከ2002 ዓ.ም እስከ 2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት የተሰጡ አስገዳጅ የሰበር ውሳኔዎችን ያጠቃለለ መጽሐፍ በልዮ ዕትም ለንባብ ምቹ ሆኖ ቀርቧል። Read more
1345678910Last
«May 2026»
MonTueWedThuFriSatSun
27282930123
45678910
11121314151617
18192021222324
25262728293031
1234567

የአሜሪካ ስቴት ዲፓርትመንት አለም አቀፍ ናርኮቲክ እና...

2326

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የተከላካይ ጠበቆች ጽሕፈት ቤት ከአሜሪካ ስቴት ዲፓርትመንት አለም አቀፍ ናርኮቲክ እና ሕግ ማስከበር ቢሮ (Department of State’s Bureau of International Narcotics and Law Enforcement (INL)) ከመጡ ልኡካን ጋር ሐሙስ መጋቢት 19/2016 የጽሕፈት ቤቱን አቅም በዘላቂነት መገንባት በሚያስችሉ ስትራቴጂያዊ ጉዳዮች ላይ ዉይይት አካሂዷል።

በረቂቅ የህፃናት ፍትህ የስልጠና ሞጁል ላይ የግብአት...

2822

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ህፃናት ፍትህ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ከዩኒሴፍ (UNICEF) ጋር በመተባበር ያዘጋጀዉን የህፃናት ፍትህ የስልጠና ሞጁል ላይ የግብዓት ማሰባሰቢያ ዉይይት መጋቢት 14 ቀን 2016 ዓ.ም አድርጓል፡፡

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ስራ ሃላፊዎች የፕሮጀክት...

3139

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና የፍትሕ ሚኒስቴር የስራ ሃላፊዎች ከአውሮፓ ህብረት የወንጀል ፍትሕ አስተዳደር ማሻሻያ ፕሮጀክት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ የፕሮጀክት አስተዳደር የ5 ቀን ስልጠና ወስደዋል፡፡

First4243444547495051Last