የሰበር ውሳኔዎች

 

ሰባት ዳኞች በተሰየሙበት የሰበር ችሎት...

በሐይማኖት ተቋማት ውስጥ አስተዳደራዊ ተግባርን ለማከናወን በተሰማሩ ሰራተኞች የሚነሱ  የስራ ክርክሮችን በተመለከተ ፍርድ ቤቶች የስራ ክርክሩን ተቀብለው አከራክረው ለመወሰን ህጋዊ የዳኝነት ስልጣን ያላቸው ስለመሆኑ ትርጉም... Read more

ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት...

ከ2002 ዓ.ም እስከ 2017 ዓ.ም በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰባት (7) ዳኞች በተሰየሙበት ችሎት የተሰጡ አስገዳጅ የሰበር ውሳኔዎችን ያጠቃለለ መጽሐፍ በልዮ ዕትም ለንባብ ምቹ ሆኖ ቀርቧል። Read more

ወ/ሮ የማርውሃ ወርቅነህ እና እነ ወ/ሮ...

የጉዳዩ አመጣጥ ባጭሩ ሲታይ በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተጠሪዎች ከሳሽ አመልካች ደግሞ ጣልቃ ገብ ሆነው ተከራክረዋል፡፡ ተጠሪዎች በቀን 11/09/2013 ዓ.ም ጽፈው ባቀረቡት አቤቱታ የእናታቸው ወ/ሮ ሸዋነሽ ስመኝ... Read more

ጨመሬ ቶሎሳ እና የኦሮሚያ ጠቅላይ አቃቤ...

የአሁን አመልካች በምዕራብ ወለጋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በ/መ/ቁ 47863 እና በመ/ቁ በመ/ቁ 47862 በሁለቱም መዝገቦች ላይ 2ኛ ተከሳሽ ሲሆን ተጠሪ በአመልካች ላይ ያቀረበው የክስ ይዘትም አመልካች የኢትዮጵያ የፌዴራል ቡና... Read more
1345678910Last
«February 2026»
MonTueWedThuFriSatSun
2627282930311
2345678
9101112131415
16171819202122
2324252627281
2345678

የፌደራል ፍርድ ቤቶች ሠራተኞች ዓለም አቀፍ የፀረ-ፆታዊ...

1866

የፌደራል ፍርድ ቤት ሠራተኞች ዘንድሮ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ32ኛ ጊዜ በሀገራችን ደግሞ ለ18ኛ ጊዜ እየተከበረ የሚገኘውን ዓለም አቀፍ የፀረ-ፆታዊ ጥቃት ቀን ታህሳስ 5 ቀን 2016 ዓ.ም በፍርድ ቤቱ የስብሰባ አዳራሽ በተለያዩ ዝግጅቶች አከበሩ፡፡

ወንጀል ነክ ነገር ዉስጥ ገብተዉ የተገኙ ወጣቶችና...

1492

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ከዓለም አቀፉ የህጻናት አድን ድርጅት (Save The Children) ጋር በመተባበር ወንጀል ነክ ነገር ዉስጥ ገብተዉ የተገኙ ወጣቶችና በሴቶችና ህጻናት ችሎት ያጋጠሙ መልካም ተለሞክሮዎችና ተግዳሮቶች (Children in conflict with the law) በሚል ርዕስ በተዘጋጀው የምክክር መድረክ 50 የሚጠጉ ከፌደራልና ክልል ፍርድ ቤቶች የተዉጣጡ ዳኞችና ማህበራዊ ሳይንስ ባለሙያዎች ተሳትፈዋል፡፡

ሀገር አቀፍ የዳኝነት የምክክርና ስልጠና ፕሮግራም ማጠቃለያ

1860

በተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብት ጽህፈት ቤት የከፍተኛ ኮሚሽነር -ምስራቅ አፍሪካ ክልላዊ ጽህፈት ቤት (OHCHR-EARO) ከኢትዮጵያ ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጋር በመተባበር የተዘጋጀው ምክክር መድረክ ፕሮፌሰር ክሪስቶፈር ሚባዚራ የህዝብ ጥቅም ሙግት ከኢኮኖሚ፣ ማህበራዊ እና የባህል መብቶች አንጻር ያለውን አንድምታ ሰፊ ማብራሪያ ያቀረቡበትና ውይይት የተደረገበት ሲሆን ታከለ ቡልቶ (ዶ/ር) በበኩላቸው አለምአቀፍ የሰብአዊ መብቶችና እነዚህን መብቶች ለማስፈጸም የሀገር ውስጥ ህጎችን ሚና በተመለከተ ትንትና አቅርበዋል፡፡

በቻይና ሲካሄድ የቆየው የብሪክስ አገራት ዳኞች ሴሚናር ተጠናቀቀ

1831

በሁለት ዙር ተከፍሎ በቻይና የዳኝነት ስርዓት ኮሌጅ አዘጋጅነት የተካሄደው የብሪክስ አገራት ዳኞች ሴሚናር ሕዳር 25 ቀን 2016 ዓ.ም ተጠናቋል፡፡ በሴሚናሩ ላይ የኢትዮጵያ፤ የግብፅ እና የብራዚል ልዑካን የተሳተፉ ሲሆን በተለይም በሁለተኛው እና በመጨረሻው ዙር የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ ፉአድ ኪያርን ጨምሮ 11 የፌደራል ፍርድ ቤቶች ዳኞች እንዲሁም ከፍትህ ሚኒስቴር 9 ዓቃቢያነ ህጎች ተሳትፈዋል፡፡

 

First4344454648505152Last