የሰበር ውሳኔዎች

 

ወ/ሮ ውባለም አሻግሬ እና እነ አቶ ጉዲሳ...

ጉዳዩ የስጦታ ውል እንዲፈርስ የቀረበ ጥያቄን የሚመለከት ሲሆን ክርክሩ የጀመረውም በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ነው፡፡ በስር ፍርድ ቤት በነበረው ክርክር አመልካች ከሳሽ፣ ተጠሪዎች ደግሞ ተከሳሽ በመሆን ተከራክረዋል፡፡... Read more

አቶ አፈንዲ መሐመድ አሊዪ እና የሐረር...

የክሱ ይዘት በአጭሩ፡- ተከሳሾች የወንጀል ሕጉን አንቀጽ 32/1(ሀ) (ለ) ፤33፤36 እና 540 ድንጋጌን በመተላለፍ በዋና ወንጀል አድራጊነት ተከፋይ በመሆን ጥር 26 ቀን 2013ዓ.ም ከጠዋቱ 5፡00 ሰኣት አካባቢ በሐረር... Read more

ወ/ሮ ሐዋ ገልገሎ እና አቶ ተማም ቱሉ...

ክርክሩ የተጀመረው የአሁን አመልካች ፍቺ እና የፍቺ ውጤትን አስመልከቶ በምዕራብ አርሲ ዞን ሀሳሳ ወረዳ ፍ/ቤት በተጠሪ ላይ ባቀረቡት አቤቱታ ነው፡፡ በአቤቱታቸውም ከአሁን ተጠሪ ጋር በ2010 ዓ.ም ውስጥ በኦሮሞ ባህል መሰረት... Read more

ሃጂ አወል ሱሌማን እና የደቡብ ምዕራብ...

ጉዳዩ ሀሰተኛ ሰነድ በማዘጋጀት፣በመፍጠር ወይም በመገልገል የወንጀል ክስ ሲቀርብ ሰነዱ ሀሰተኛ አይደለም የሚል ክርክር ሲቀርብ ሰነዱ ሀሰተኛ መሆን አለመሆኑ የሚረጋገጥበትን አግባብ የሚመለከት ነው፡፡ ክርክሩ በተጀመረበት በካፋ ዞን... Read more
1345678910Last
«April 2025»
MonTueWedThuFriSatSun
31123456
78910111213
14151617181920
21222324252627
2829301234
567891011

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የ2017 የመጀመሪያ መንፈቅ...

164

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የ2017 የመጀመሪያ መንፈቅ ዓመት እቅድ አፈፃጸም ሪፖርት የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አመራሮች፣ ክቡራን ዳኞች እንዲሁም የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት ተካሂዷል፡፡

የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ማህበር የስራ አመራር ቦርድ አባላት...

122

ኢትዮጵያ ዲያስፖራ ማህበር የስራ አመራር ቦርድ አባላት በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በቀን 22/05/2017 ዓ.ም በመገኘት ጉብኝት አድርገዋል፡፡

የቦርድ አባላቱ በቆይታቸው የፌደራል ፍርድ ቤቶችን አጠቃላይ የሪፎርም ስራዎች ላይ ገለጻ የተደረገላቸው ሲሆን በተለይም ፍርድ ቤቶቹ በቴክኖሎጂ ረገድ እየሰሩባቸው ያሉ የለውጥ ተግባራት ላይ ሰፊ ውይይት እንዲሁም ጉብኝት አድርገዋል፡፡

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የዳኝነት ስርዓት የውጭ...

113

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የዳኝነት ስርዓት የውጭ አማካሪ ምክር ቤት ዓመታዊ የውይይት መድረክ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አመራሮች እና የአማካሪ ምክር ቤቱ አባላት በተገኙበት በቀን 20/05/2017 ዓ.ም ተካሂዷል፡፡

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የህንጻ ግንባታ ማስጀመሪያ...

147

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የህንጻ ግንባታ ማስጀመሪያ የፊርማ ሥነ ሥርዓት በቀን 19/05/2017 ዓ.ም የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት፣የከፍተኛ ፍ/ቤት ፕሬዝደንት፣የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትርና ሚኒስትር ዴኤታ፣ የዳኞች ተወካዮች እና የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት ተካሂዷል፡፡

123578910Last