ወ/ሮ ነጻነት ኪዳነማርያም አለነ እና አቶ...

ጉዳዩ የባልና ሚስት ጋብቻ ፍቺን ተከትሎ የቀረበን የጋራ ንብረት ክፍፍል ክርክርን የሚመለከት ሲሆን የአሁን አመልካች በግራቀኙ መካከል የተደረገው ጋብቻ በ03/02/12 ዓ.ም በተሰጠ ውሳኔ መፍረሱን ተከትሎ በጋብቻ ወቅት ላፈሯት... Read more

መሀመድ ሮበሌ እና ድሬዳዋ መሬት ልማት...

ጉዳዩ በመጀመረበት በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አመልካች ከሳሽ ተጠሪ ተከሳሽ በመሆን ተከራከረዋል፡፡የጉዳዩ መነሻ የሆነዉ ነገር በአመልካች በኩል በ16/04/2013 ዓም በተጻፈ ያቀረበዉ ክስ ስሆን ይዘቱም፡ ከሳሽ የግንባታ... Read more

አቶ አብይ አድማሱ ተመቸዉ እና እነ አቶ...

የጉዳዩ አመጣጥ ሲታይ ከሳሾች በሥር ፍ/ቤት ባቀረቡት ክስ፡- ከሳሾች ባልና ሚስት ሲንሆን በ1ኛ ከሳሽ ስም በካርታ ቁጥር 12274 የተመዘገበ በቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 04 ክልል ዉስጥ የሚገኘዉን የቤት ቁጥር 315 የሆነዉንና... Read more

አቶ ገ/እግዚአብሔር ተክሌ እና እነ ወ/ሮ...

ጉዳዩ የባልና ሚስት ንብረት ክፍፍልን የሚመለከት ሲሆን፣ ክርክሩ በተጀመረበት በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት 1ኛ ተጠሪ ከሳሽ በመሆን በአመልካች እና በ2ኛ ተጠሪ ላይ ባቀረቡት ክስ ከአመልካች ጋር በ1987 ዓ.ም ሲጋቡ... Read more
1345678910Last
«June 2023»
MonTueWedThuFriSatSun
2930311234
567891011
12131415161718
19202122232425
262728293012
3456789

በፌደራል ፍርድ ቤቶች የሴቶችን ተሳትፎና እኩልነት...

50

የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት በፌደራል ፍርድ ቤቶች የሴቶችን ተሳትፎና እኩልነት ለማረጋገጥ የሚረዱ የተለያዩ የፖሊሲ እርምጃዎችን እየወሰደ እንደሚገኝ የፍ/ቤቱ ም/ፕሬዚደንት ክብርት ወ/ሮ አበባ እምቢአለ ገለጹ፡፡

የፍርድ ቤቱ ዳኞች የሰበር ሂደት በሚመራበት ረቂቅ...

60

የሰበር የዳኝነት አሰጣጥ ስርዓት ግልጽ፣ ቀልጣፋ፣ ተገማች እና ውጤታማ ለማድረግ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በተዘጋጀ ረቂቅ የሰበር የሥነሥርዓት መመሪያ ረቂቅ ላይ ግብአት ለማሰባሰብ የፍርድ ቤቱ ዳኞች ውይይት አካሔዱ፡፡

የወንጀል ህጉ ለህጻናት ትኩረት አለመስጠቱ ከህጻናት ጋር...

70

በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ስር የተቋቋመዉ የህጻናት ፍትህ ፕሮጀክት ጽ/ቤት የካቲት 17 ቀን 2015 ዓ.ም በሕጻናት ጉዳይ ላይ ለሚሰሩ የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት፣ የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት፣ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ዳኞችና ለሶሻል ወርክ ባለሙያዎች ባዘጋጀዉ የሥልጠና መድረክ ላይ ከህጻናት ጋር ተያያዥነት ላላቸዉ ወንጀሎች መበራከት ዋነኛ መንስኤዉ የወንጀል ህጉ ለህጻናት ትኩረት አለመስጠቱ መሆኑ ተገለጸ፡፡

123578910Last